ንግድና ኢኮኖሚ
የ32 ኩባንያዎች ባለቤትና የ3 ሺ ሰራተኞች አስተዳዳሪ ሆነዋል በኦሮሚያ ክልል ቦሬ ወረዳ፣ ኮቲኮ ቀበሌ፣ በ1964 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ አርሶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አባታቸው ከአራት ሚስቶቻቸው ከወለዷቸው 44 ልጆች 39ኛ ልጅ ናቸው፡፡ በቦሬ ከተማ በካቶሊክ ሚሽነሪዎች በተከፈተው “ጎሳ” የተሰኘ ት/ቤት ለመማር…
Read 1460 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ20 ዓመታት ውስጥ ባለ ብዙ ፋሲሊቲ ሜትሮፖሊስ (ከተማ) ለማቋቋም አቅዷል ብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ. ዓመታዊ የሽያጭ ዕቅዱን በ65 በመቶ በማሳካት 65 ሚሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ባለፈው ረቡዕ በሸራተን አዲስ በተካሄደው ሦስተኛው መደበኛ የባለአክሲዮኖች ስብሰባ ላይ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ነፃነት…
Read 1292 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• ሥልጠናው 5G፤ ክላውድ ኮምፒውቲንግ፤ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን--ያካትታል • ሴት መምህራንና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሥልጠናው ተሳትፈዋል የትምህርት ሚኒስቴር ከሁዋዌ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር፤ “ሴቶችን በዲጂታል ክህሎት ማብቃትና የሴቶች አመራርን በቴክኖሎጂ መደገፍ” በሚል መሪ ቃል፣ የዲጂታል ክህሎት ሥልጠና ለሴት መምህራን መሰጠቱ ተገለጸ።የመጀመሪው ዙር ስልጠና…
Read 930 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 24 September 2022 17:45
ኤስኦኤስ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ95 ሚ. ብር ኘሮጀክት ይፋ አደረገ
Written by Administrator
ኤስኦኤስ ችልድረን ቪሌጅ በአማራጭ ቤተሰብ ወይም ተቋም ውስጥ የሚያድጉ ወጣቶችን ተደራሽ የሚያደርግ የሶስት ዓመት ተኩል ኘሮጀክት ባለፈው ማክሰኞ መስከረም 10 በስካይላይት ሆቴል ይፋ አደረገ። 95 ሚሊየን ብር የተመደበለት ኘሮጀክቱ፤ “Leave No Youth Behind” ይሰኛል ተብሏል፡፡ በአማራጭ ቤተሰብ ወይም ተቋም ውስጥ…
Read 1085 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Company: SAS Ethio Import & Export PLCJob Title: Deputy Admin Manager Job Type: PermanentEducation: -Minimum of Bachelor's degree in Human Resources Management, Business Administration or related fields Experience: Minimum of 6 years or Master's degree with 3 years in multi…
Read 1514 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• 61.3 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ አስመዝግቧል • በቴሌ ብር ከ21.8 ሚ በላይ ደንበኞች በማፍራት፣ 303.ቢ ብር ተንቀሳቅሷል • ከፍተኛ ግብር በመክፈል ለ3 ተከታታይ ዓመታት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆኗል ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 61.3 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ በማግኘት የእቅዱን…
Read 1242 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ