ንግድና ኢኮኖሚ
ካዛንቺስ ያለው እቴጌ አቢይ ቅርንጫፍና ቦሌ መድኃኔዓለም ፊት ለፊት የሚገኘው ንግሥተ ሳባ ቅርንጫፍ፣ የቢሮዎቹ ዝግጅት ተመሳሳይ ነው - ያምራል፡፡ ንፅህናቸው የሚማርክ በመሆኑ የደንበኛን ቀልብ የመሳብ አቅም አላቸው፡፡ ባለሙያዎቹ ደግሞ ደንበኞቻቸውን እንደየፍላጐታቸው ለማስተናገድ በፈገግታ እየተጠባበቁ ነው - የእናት ባንክ ሠራተኞች፡፡ ካዛንቺስ፣…
Read 7338 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ቱዴይ ኢዝ ኤ ሆሊዴይ!” በኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ ዙሪያ በረኻ ወረዳ፣ ዱግዴደራ መንደር ከሠንዳፋ በቀኝ በኩል 23 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡ አካባቢው ከአዲስ አበባ ብዙ ባይርቅም የስልጣኔ ጮራ አልደረሳትም፡፡ ነዋሪው ንፁህ የመጠጥ ውሃ የመጠቀም እድል አላገኘም፡፡ የጉድጓድ ውሃ የሚገኘው…
Read 3549 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የከተማ ኑሮ በጣም አድካሚና አሰልቺ ከመሆኑም በላይ በውጥረት የተሞላ ነው፡፡ በእኛ አገር ያልተለመደና በሙጪው ዓለም የሚዘወተር የመዝናኛ ፕሮግራም አለ - ቫኬሽን መውጣት፡፡ የማያውቁትን፣ የሚያደንቁትንና የሚጓጉለትን … ነገር፣ በማየትና በመጐብኘት መደሰት አዕምሮን ከማዝናናቱም በላይ ሰውነትን ዘና ያደርጋል፡፡ አንድ ሰው በሥራ የደከመ…
Read 4872 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ባለ 18 ፎቅ ሆቴል በክልል ከተሞች ቀርቶ በአዲስ አበባም አልተለመደም፡፡ ጣና ሐይቅን ከጀርባው አድርጐ የተሠራው ባለ 5 ኮከቡ ሆቴል ለባህርዳር ከተማ ተጨማሪ ውበት ሆኗታል፡፡ የሆቴሉ ባለቤት ትልቅሰው ገዳሙ ወደ ኮንስትራክሽን ቢዝነስ የገቡት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቢሆንም የሆቴሉን ግንባታ በአጭር ጊዜ…
Read 8996 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ማስታወሻ” በሚል ርዕስ በደራሲና ጋዜጠኛ ዘነበ ወላ ተዘጋጅቶ በ1993 ዓ.ም በታተመውና የደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔርን የሕይወትና የሥራ ታሪክ በሚያስቃኘው መጽሐፍ “ነጂና ተነጂ” በሚለው ምዕራፍ ላይ፣ ስለ ቀድሞ ዘመን ሥራ ፈጣሪ ኢትዮጵያዊያኖች የሚነገር ታሪክ አለ፡፡ አንደኛው የደራሲ ስብሐት ጓደኛ ነው፤ አቶ ደረጀ…
Read 9798 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
እንዴት ነው ለሽልማት የበቃችሁት? አልፎዝ ከ95 በመቶ በላይ የግብርና ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ ነው የሚታወቀው፡፡ ለሽልማት የበቃነው የንግድ ስራ ሂደታችን ተገምግሞ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የቡናና የግብርና ምርቶች ወደተለያዩ አገራት በመላክ ለአገራችን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በማስገባታችን ነው፡፡በዚህም ከንግድ ሚኒስቴር…
Read 9052 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ