ንግድና ኢኮኖሚ
የማልታ ጊነስ በፕላስቲክ ጠርሙስ ቀረበ ሜታ አቦ ቢራ ፋብሪካ በኦሮሚያ ክልል ሰበታ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ፋብሪካው 14 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በማድረግ በሰዓት 32ሺ የማልታ ጊነስ መጠጦችን የሚያመርት የፋብሪካ ማስፋፊያ ሥራ ማከናወኑን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ማልታ ጊነስ የተባለውን ከአልኮል ነፃ መጠጥ በአዲስ…
Read 1893 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Monday, 03 February 2020 12:04
በመንገድ ላይ ለሚያጋጥሙ የመኪና ብልሽቶች መፍትሄ የሚሰጥ ድርጅት ሥራ ጀመረ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በመንገድ ላይ ለሚያጋጥሙ የተለያዩ ድንገተኛ የመኪና ብልሽቶች መፍትሄ የሚሰጥ ድርጅት ሥራ ጀመረ፡፡ ድርጅቱ ለሚሰጠው አገልግሎት በዓመት አንድ ጊዜ አነስተኛ ክፍያ እንደሚጠይቅ ተገልጿል፡፡‹‹ከች ሮድ ሳይድ ኢመርጀንሲ ሰርቪስ›› የተባለው ይኸው ድርጅት፤ መኪኖች በቀላል ብልሽቶች ሳቢያ መንገድ ላይ እየቆሙ የአሽከርካሪውንም ሆነ የሌሎች የመንገዱ…
Read 2217 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Monday, 03 February 2020 12:03
‹‹ራይድ›› አሽከርካሪና መኪናን ከዝርፊያ የሚታደግ አዲስ ቴክኖሎጂ አስተዋወቀ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ራይድን የሚያስተዳድረው “ሀይብሪድ ዲዛይንስ” ከሌሎች ሀገር በቀል ተቋማት ጋር በመተባበር ያሰራውን “ዱካ ሁሉ” ተሰኘ የተሳፋሪን፣ አሽከርካሪንና መኪናን ከዝርፊያ የሚጠብቅ ቴክኖሎጂ ሰሞኑን አስተዋውቋል፡፡ ራይድ ከትላንት በስቲያ ሀሙስ ጥር 21 ቀን 2012 ዓ.ም በሸራተን አዲስ ላሊበላ አዳራሽ ይፋ ያደረገው “ዱካ ሁሉ” የተሰኘው…
Read 1981 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የቀድሞው ሶደሬ በ2 ቢ .ብር ማስፋፊያ እየተደረገበት ነው ሶደሬ ሆቴልና ሪዞርት እየተስፋፋ ነው የሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ባለቤት በሆኑት አቶ ድንቁ ደያስ በ100 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው “ሶደሬ ሆቴልና ሪዞርት አፍሪካ ህብረት ቅርንጫፍ” ዛሬ ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት፣ የመንግስት…
Read 2770 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቅርንጫፍ ባንኮቹን ወደ 43 አሳድጓል ዘመን ባንክ ባለፈው የበጀት ዓመት የትርፍ መጠኑን ወደ 86 በመቶ ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ በ2011 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከሰጣቸው የአገር ውስጥና የውጭ አገር የባንክ አገልግሎት ዘርፎች ከ1.5 ቢ ብር በላይ ያገኘ ሲሆን ሊያገኝ ካቀደው የ1 ቢ.…
Read 3840 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ ዘመናዊ የባንክ አሰራሮችን በመጀመር ግንባር ቀደም እንደሆነ የሚነገርለት ዳሽን ባንክ በ100 ሚ.ብር የሚተገበር የማህበራዊ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ከትላንት በስቲያ ይፋ አደረገ። ‹‹የስራ ዕድል ፈጠራ፣ ድህነት ቅነሳና አካታች እድገት፡- የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ በመንግሥት ለተቀየሰው የአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ እቅድ ትግበራ፣ የግሉ…
Read 3249 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ