ንግድና ኢኮኖሚ
በሰበታ ከተማ ቀበሌ 04 የሚገኘው “ቱሉ መገርሳ ኢንተርናሽናል ሆቴል” ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ዘጠኝ ቀናት እንደሚመረቅ ወጣቱ ባለሃብት አቶ ጅሩ መገርሳ ገለፁ፡፡ በቅርቡ ከሌላ ባለ ሃብት በ150 ሚ.ብር የተገዛውና ለእድሳቱ 100 ሚ.ብር የተመደበለት ሆቴሉ ከ5 ሺህ ካ.ሜ በላይ በሆነ ቦታ ላይ…
Read 1406 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Tuesday, 20 April 2021 00:00
ቢ.ጂ.አይ ኢትዮጵያ 5 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት እንቦጭ አረም ማስወገጃ ማሽን በድጋፍ አበረከተ
Written by Administrator
ሚያዚያ 12 ቀን 2013 (ኢዜአ) ቢ.ጂ.አይ ኢትዮጵያ ጣና ሀይቅን ከጥፋት ለመታደግ በ5 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር ወጪ የተመረተ የእንቦጭ አረም ለማስወገጃ ማሽን ለጣና ሃይቅና ሌሎች ውሃማ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ዛሬ በድጋፍ አበረከተ። የቢ.ጂ.አይ ኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ገብረሥላሴ…
Read 1403 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አፋርና ሱማሌን የወረረው መጤ አረም የድንጋይ ከሰልን ሊተካ ነው በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የቢዝነስ ስራ ታሪክ ባለው ኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ እና በቻይናው ዌስት ኢንተርናሽና ሆልዲንግ ኩባንያ በ350 ሚ. ዶላር በድሬደዋ ግዙፍ የሲሚንቶና የብረታ ብረት ፋብሪካ ሊገነባ ነው።ባለፈው እሁድ ሚያዚያ 10 ቀን…
Read 1393 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የመጀመሪያው ቡና በዶላር የሚሸጥበት ካፌ ነው ተብሏል በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኤክስፖርት ቡና መቅመሻ እንደሚሆን የተነገረላትና የራሱን የቡና ጣዕም ቀምሞ ያቀረበው “ዋይልድ ኮፊ” ነገ ረፋድ 3፡00 ላይ በይፋ ተመርቆ ስራ እንደሚጀምር የዋይልድ ኮፊ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ገዛኸኝ ማሞ ገለፁ። ዋይልድ ኮፊ…
Read 1419 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በቀን ከ80-90 ሺህ ሊትር ወተት የማምረት አቅም አለው ከሚድሮክ ኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ኩባንያዎች አንዱ የሆነውና በ6 ሚ.ዩሮ ማስፋፊያ የተደረገበት ሾላ ወተት ፋብሪካ ተመርቆ ሥራ ጀመረ፡፡ ላምበረት መናኸሪያ አካባቢ የሚገኘው ሾላ ወተት ፋብሪካ ማስፋፊያው ከመሰራቱ በፊት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ባለቤት ሼህ መሃመድ…
Read 1899 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከንክኪ ነጻ ቪዛና ማስተር ካርዶች በሀገራችን የመጀመሪያዎቹ ናቸው ተብሏል እ.ኤ.አ በ2008 ዓ.ም በአንድ ቅርንጫፍ አገልግሎት የመስጠት ፍልስፍና ሥራውን የጀመረው ዘመን ባንክ፤ ከትላንት በስቲያ አመሻሽ ላይ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አስተዋወቀ። ባንኩ አሁን ያለንበትን አስቸጋሪ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ግምት ውስጥ በማስገባት ደንበኞች ከንክኪ ነጻ…
Read 1317 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ