ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 31 October 2021 19:44
በ7.7 ቢ.ብር የተቋቋመው አቤት ታክሲ በቅርቡ መኪኖቹን ወደ ስራ ያስገባል
Written by Administrator
በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት 25 ሺህ መኪኖችን ስራ ላይ ያሰማራልከሶስት ዓመታት በፊት በ7.7 ቢ ብር በጀት የተቋቋመውና የ2021 የአውሮፓ ስሪት የሆኑ ባለ አምስት ባለ 7 እና ባለ 26 መቀመጫ የትራንስፖርት መኪኖችን በሀገራችን በመገጣጠም ስራ ላይ የተሰማራው አቤት ታክሲ፣ የመጀመሪያዎቹን መኪኖች በቅርቡ…
Read 1600 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አስረኛው የኢትዮጵያ ፓልተሪ ኤክስፖና 6ኛው የአፍሪካ እንስሳት አውደርዕይና ጉባኤ ከጥቅምት 18-20 ቀን 2014 ዓ.ም በኢትጵያ ስካይ ላይት ሆቴል እንዲሁም ከጥቅምት 22 እሰከ ህዳር 22 ቀን 2014 በበይነ መረብ እንደሚካሄድ ተገለፀ።በኢትዮጵያ ግንባር ቀደም የንግድ ትርኢቶች አዘጋጅ በሆነው ፕራና ኢቨንትስና መቀመጫውን ሱዳን…
Read 1328 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 25 September 2021 00:00
4ኛው “አግሮ ፉድ እና ፕላስት ፕሪንት ፓክ” ዓለም አቀፍ ኤክስፖ ይካሄዳል
Written by Administrator
አራተኛው “አግሮ ፉድ እና ፕላስት ፕሪንት ፓክ” ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት ከጥቅምት 4-6 ቀን 2014 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል ይካሄዳል። የንግድ ትርኢቱ ኮቪድ 19 ከተከሰተ በኋላ የሚደረግ የመጀመሪያው አለም አቀፍ የንግድ ትርኢት እንደሆነም ተገልጿል።የንግድ ትርኢቱ በታዋቂው የጀርመኑ “ትሬድ ፌር” እና…
Read 1403 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ6 ወር ውስጥ ግማሽ ቢ. ብር አሰባስቧል ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመውና ባፋይናንስ እጥረት ከህልማቸው ያልተገናኙ ኢትዮጵያውያንን ለማገዝ ያለመው የ”ራሚስ” ባንክ ለምስረታ የሚያበቃውን ሀብት አሰባስቦ ማጠናቀቁን አስታወቀ። ባንኩ፤ በቅርቡ ብሔራዊ ባንክ ያወጣውን አዲስ መመሪያ ግማሽ ቢ. ብር በ6 ወር…
Read 1495 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 04 September 2021 16:56
ንብ ባንክ በ2 ቢ. ብር ያስገነባውን ባለ 37 ወለል ህንጻ ዛሬ ያስመርቃል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ በ2 ቢ ብር ያስገነባነውና 37 ወለል ያለውን ግዙፍ ህንጻ ዛሬ ጠዋት የብሔራዊ ባንክ ገዢ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) እና ሌሎች የክብር እንግዶች በተገኙበት በድምቀት እንደሚመረቅ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች አስታወቁ፡፡ ከትላንት በስቲያ ሀሙስ ከሠዓት በኋላ በአዲሱ የባንክ ህንጻ የባንኩ…
Read 1596 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ብዙ ወጣቶች ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው ያለ ስራ ቁጭ የሚሉት ሀሳብ ስለማያፈልቁ፣ እውቀት ስለሌላቸው ወይም የስራ ፍላጎት ማጣትም አይደለም ይላሉ አንጋፋ የቢዝነስ ባለሙያዎች። ይልቁንም የእነዚህ ወጣቶች ትልቁ ፈተና ሀሳባቸውን እውን የሚያደርጉበት የመነሻ ካፒታል፣ የመስሪያ ቦታና የሚያማክራቸው ባለሙያ ማጣት እንጂ። ይህን በእጅጉ የተረዳው…
Read 1813 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ