ንግድና ኢኮኖሚ
Thursday, 01 October 2020 11:37
ኢትዮ ቴሌኮም፤ ደንበኞች በሞባይል ስልክ ቁጥር ሊፈጸም ከሚችል ወንጀል እንዲጠነቀቁ አሳሰበ
Written by Administrator
ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞቹ በተለያየ አጋጣሚ የሞባይል ስልካቸው በሚጠፋበት ጊዜ ወዲያውኑ ባለማዘጋታቸው እንዲሁም በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የስልክ መስመራቸውን (ሲም ካርዳቸውን) ለሶስተኛ ወገን አሳልፈው በመስጠታቸው የተነሳ ወንጀለኞች የስልክ መስመሩን ለተለያዩ የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀሎች የሚጠቀሙበት በመሆኑ፣ ደንበኞች ለእንግልትና ለወንጀል ድርጊት ተጠያቂነት እየተዳረጉ መሆኑን…
Read 2398 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 12 September 2020 13:30
ሔኒከን ቢራ ፋብሪካ በጐርፍ ለተፈናቀሉ የኮንደሚኒየም ነዋሪዎች ድጋፍ አደረገ
Written by Administrator
ሔኒከን ቢራ ፋብሪካ ቂሊንጦ በሚገኘው ፋብሪካው አካባቢ በጐርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸውና ከመኖሪያ ቤታቸው ለተፈናቀሉ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 9 ነዋሪዎች ድጋፍ አደረገ፡፡ በቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በተባለ ሞዶ ዳርፋር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነሐሴ 10 ቀን 2012 በጣለው ከባድ ዝናብ…
Read 2430 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ500 ሚ. ብር ወጪ በአዳማ የተገነባው “አዳማ ሀይሌ ሪዞርት” ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ ግንባታውን ለማጠናቀቅ ሶስት አመታትን የፈጀው ሪዞርቱ፤ ባለ አራት ኮከብ ደረጃ ያለው ነው ተብሏል፡፡ አምስት አይነት ደረጃ ያላቸው 106 የመኝታ ክፍሎች፣ ከ60-1ሺህ ሰው በብቃት ማስተናገድ…
Read 2869 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቢጂአይ ኢትዮጵያ “ዶፕል” የተሰኘ በቀለሙም ሆነ በአይነቱ የተለየ አዲስ ቢራ ለገበያ ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ በቢራ ምርት የሚገባት ደረጃ ላይ እስክትደርስና ኢትዮጵያዊያን የሚፈልጉትን የቢራ ጣዕም ማማረጥ እስኪችሉ ድረስ ጥናትና ምርምሮችን በማድረግ ብዙ አዳዲስና ዓለም አቀፍ እውቅና ያላቸውን ቢራዎች በሀገር ውስጥ እያስጠመቀ…
Read 2649 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
"ሰው ስራን አክብሮ መስራት ከቻለ ይለወጣል ይከበራል" በሰሜን ጐንደር ዞን ደባርቅ ወረዳ ቦዛ በሚባል ቦታ በ1953 ዓ.ም የተወለዱት አቶ አንዳርጌ ታከለ ጥሩ መልካም፤ ፊደል የመቁጠር ዕድል ሳያገኙ ነው ያደጉት፡፡ ገና በታዳጊነታቸው ጠብመንጃ አንግተው ወደ እርሻ ሥራ መግባታቸውንም ይናገራሉ፡፡ ትዳር ይዘው…
Read 2615 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- ባለፉት 4 ወራት በኮሮና ሳቢያ ከ1.ቢ ዶላር በላይ ገቢ አጥተናል - በቱሪዝም መስራት የሚገባንን ያልሰራነው በገንዘብ እጦት ነው - የኢትዮጵያ ቱሪዝም የ10 ዓመት ዕቅድ ምን አዲስ ነገር ይዟል ? በኮቪድ-19 ተጽዕኖ ሳቢያ ከተሽመደመዱ የሥራ ዘርፎች መካከል የቱሪዝም ኢንዱስትሪው በቀዳሚነት…
Read 2347 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ