ንግድና ኢኮኖሚ
ባለፉት ስድስት ወራት የኤክስፖርት ንግድ በ335 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ወርቅ የመሪነቱን ድርሻ የያዘ ሲሆን ቡና በ304 ሚሊዮን ዶላር በሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ የወርቅ ዓመታዊ ገቢ ከዓመት ዓመት እያሽቆለቀለ ከ40 ሚሊዮን ዶላር በታች ወርዶ ነበር፡፡ አበባ በ213 ሚሊዮን ዶላር፣ ጫት በ187…
Read 1832 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
መኖሪያ ቤት የሰው ልጅ ከሚያስፈልጉት መሰረታዊ ፍላጎቶች አንዱ ነው፡፡ የሕዝብ ቁጥር እየጨመረ ሲሄድ በዚያው መጠን የመኖሪያ ቤት ፍላጎትም ይጨምራል፡፡ ትክክለኛው መረጃ ባይኖረኝም ባደረግሁት አጭር ዳሰሳ፤ ተቀጣሪ ሆነው የሚሰሩ ሰራተኞች ከሃምሳ ከመቶ በላይ ገቢያቸውን ለቤት ኪራይ እንደሚያውሉ ይገመታል። በአከራይና በተከራይ መካከል…
Read 1807 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“መኪኖቻችን በወደብ ላይ እያሉ ጨረታ ወጥቶባቸዋል” ኮቪድ 19 መከሰቱን ተከትሎ በተፈጠረ የመጓጓዣ ችግር ከውጭ ግዢ የፈፀምንባቸው መኪኖቻችን እጃችን ሳይገቡ በጨረታ ሊሸጡብን ነው ሲሉ መኪና አስመጪዎች መንግስት እንዲደርስላቸው ተማፀኑ።አዳማ ጉምሩክ ከህግ አግባብ ውጪ በመኪኖቻችን ላይ ጨረታ አውጥቶ ባዶ እጃችንን ሊያስቀረን ነው…
Read 2046 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ350 ሚሊዮን ብር የማስፋፋት ስራ እየተከናወነ ነው ተብሏል ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፤ በየጊዜው በፍጆታ ሸቀጦች ላይ እየታየ ያለውን የዋጋ ንረት ለመቀነስና ገበያውን ለማረጋጋት አቅርቦቱን በከፍተኛ መጠን መጨመሩን የገለፁት አንድ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር፤ ኩዊንስ ሱፐር ማርኬቶችን በ350 ሚሊዮን ብር ለማስፋፋት ታቅዶ እየተሰራ…
Read 2424 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- ባሳለፍነው ዓመት ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት 169 ሚ. ብር ለግሷል - ዘንድሮ 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከብራል ዳሽን ባንክ በጐርጐራ፣ በወንጪና ኮይሻ ለሚሰሩ ልማቶች የሚውል 30ሚ ብር መለገሱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ መስከረም 21 ቀን 2013 ዓ.ም ረፋድ ላይ…
Read 2206 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የደመራ ስጦታ ለደንበኞች ሃበሻ ቢራ “ቅዳሜ” የተሰኘ አዲስ የቢራ ምርቱን ከዛሬ ጀምሮ ለተጠቃሚዎች እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ከ8ሺ በላይ የአክሲዮን ባለድርሻ ኢትዮጵያውያን ተመስርቶ፣ በ2007 “ሐበሻ ቢራ” እና “ንጉስ” የተባሉ የቢራ ምርቶችን ለገበያ ማቅረብ የጀመረው ሐበሻ ቢራ፤ አዲሱን “ቅዳሜ” የተሰኘ ምርቱን ዛሬ በደመራ…
Read 2681 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ