ንግድና ኢኮኖሚ
ከአንድ የወር ደመወዝተኛ ላይ ሁለት ሦሥት ጊዜ ግብር መቁረጥ “ሚስትና ድስት”፣ “በዳቦና ሙዝ” የተዳን ወንደላጤዎች ምን ይወጠን?በአሁኑ ጊዜ ለታክሲና ለከተማ አውቶቡስ ከምከፍለው ወጪ የባሰ እያሣቀቀኝ ያለው፣ የኑሮ ውድነቱን እሮሮና ብሶት መስማት ነው፡፡ ለአዲስ አበባ አቅመ ነዋሪነት ያልደረሥን “አኗኗሪዎች” የኑሮ ውድነት…
Read 2941 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለቤተሰቡ አራተኛ ልጅ ሲሆን በ1961 ዓ.ም በእንቁላል ፋብሪካ አካባቢ ነው የተወለደው፡፡ በምህንድስና በዲፕሎም ተመርቋል፡፡ በአቢሲኒያ ሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ስዕል ተምሯል፡፡ ምህንድስናና ስዕሉን ጨምሮ ፈረንሳይኛ ቋንቋ በማስተማር ራሱን ያስተዳድራል፡፡ ከወዳደቁ ነገሮች የሰራቸው በመቶ የሚቆጠሩ የፈጠራ አሉት፡፡ ይህ ብቻ ሳይሆን አግራሞትን…
Read 4182 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 24 September 2011 09:49
በ800 ሚ.ብር የተሰራ ሆስፒታል፤ በጎረቤት አገራትም ዝነኛ ለመሆን አቅዷል
Written by መንግሥቱ አበበ
ህመማቸው በአገር ውስጥ ሕክምና እንደማይድን የተነገራቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን፤ ሌላ አገር ሄደው መታከም እንደሚችሉ ሲገለላቸው ብዙም ተስፋ አይታያቸውም፡፡ በመቶ ሺ ብሮች የሚቆጠር ገንዘብ እንደሚያስፈልግ ያውቃሉና፡፡ በቲቪ፣ በሬዲዮና በጋዜጣ የእርዳታ ጥሪዎችን በተደጋጋሚ የምንስማውም ያለ ምክንያት አይደለም፡፡ ..ውድ ወገኖቼ የተቻላችሁን ያህል በባንክ የሂሳብ…
Read 3987 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አብዛኞቻችን ከአንደኛ ደረጃእስከ ከፍተኛ የኮሌጅና የዩኒቨርሲቲ ትምህርታችንን የተከታተልነው ትምህርታችንን ስንጨርስ የጡረታ ምንዳ በሚያስገኝ በመንግስት መስሪያ ቤትተቀጥረን፣ ወላጆቻችንን የመጦር ሃላፊነትን ከወዲሁ ተሸክመን ነው፡፡ ይህንን ሃላፊነት በሆነ አጋጣሚና ምክንያት ችላ ብንለው ወይንም ብንረሳው ወላጆቻችን በጭራሽ ችላ ሊሉትና ሊረሱት አይችሉም፡፡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ…
Read 3848 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዘንድሮ ታትመው ከወጡ መጻሕፍት አንዱ ነው፡፡ የ22 ስኬታማ ሰዎችን ታሪክ ይዟል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ሦስቱ ሴቶች ናቸው፡፡ ከስኬት ጋር በተያያዙ ርዕሰ ጉዳዮች የቀረቡ 23 መጣጥፎችንም ያስነብባል፡፡ በመጽሐፉ መግቢያ ላይ ..ከስኬት ማማ ከወጡ አሜሪካውያን ሚሊየነሮች መካከል 95 በመቶ የሚሆኑት ሀብታቸውን ያፈሩት በውርስ…
Read 4822 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ያለምንም ጥርጥር ስኬትንየምንተነፍሰውን ያህልእንፈልገዋለን፡፡ ከተወለድንባት ቅጽበት አንስቶ የበለጠ ለማድረግ፣ የበለጠ ለማግኘት፣ የበለጠ ለመሆን እንሻለን፡፡ ስኬት ወደ ፍጽምና ለመድረስ መትጋት እንደሆነ አዕምሮአዊ ምስል ቢኖረንም እውነታው ግን የበለጠ ተፈጥሮአዊ መሆኑ ነው፡፡ ስኬት በውስጣችን ያለውን ወይም የተቀመጠውን እምቅ ህልም ወይም ሃይል የማውጣት ድፍረት…
Read 15027 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ