ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(0 votes)
ባለፉት ስድስት ወራት የኤክስፖርት ንግድ በ335 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ወርቅ የመሪነቱን ድርሻ የያዘ ሲሆን ቡና በ304 ሚሊዮን ዶላር በሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ የወርቅ ዓመታዊ ገቢ ከዓመት ዓመት እያሽቆለቀለ ከ40 ሚሊዮን ዶላር በታች ወርዶ ነበር፡፡ አበባ በ213 ሚሊዮን ዶላር፣ ጫት በ187…
Rate this item
(1 Vote)
መኖሪያ ቤት የሰው ልጅ ከሚያስፈልጉት መሰረታዊ ፍላጎቶች አንዱ ነው፡፡ የሕዝብ ቁጥር እየጨመረ ሲሄድ በዚያው መጠን የመኖሪያ ቤት ፍላጎትም ይጨምራል፡፡ ትክክለኛው መረጃ ባይኖረኝም ባደረግሁት አጭር ዳሰሳ፤ ተቀጣሪ ሆነው የሚሰሩ ሰራተኞች ከሃምሳ ከመቶ በላይ ገቢያቸውን ለቤት ኪራይ እንደሚያውሉ ይገመታል። በአከራይና በተከራይ መካከል…
Rate this item
(0 votes)
“መኪኖቻችን በወደብ ላይ እያሉ ጨረታ ወጥቶባቸዋል” ኮቪድ 19 መከሰቱን ተከትሎ በተፈጠረ የመጓጓዣ ችግር ከውጭ ግዢ የፈፀምንባቸው መኪኖቻችን እጃችን ሳይገቡ በጨረታ ሊሸጡብን ነው ሲሉ መኪና አስመጪዎች መንግስት እንዲደርስላቸው ተማፀኑ።አዳማ ጉምሩክ ከህግ አግባብ ውጪ በመኪኖቻችን ላይ ጨረታ አውጥቶ ባዶ እጃችንን ሊያስቀረን ነው…
Rate this item
(0 votes)
 በ350 ሚሊዮን ብር የማስፋፋት ስራ እየተከናወነ ነው ተብሏል ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፤ በየጊዜው በፍጆታ ሸቀጦች ላይ እየታየ ያለውን የዋጋ ንረት ለመቀነስና ገበያውን ለማረጋጋት አቅርቦቱን በከፍተኛ መጠን መጨመሩን የገለፁት አንድ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር፤ ኩዊንስ ሱፐር ማርኬቶችን በ350 ሚሊዮን ብር ለማስፋፋት ታቅዶ እየተሰራ…
Rate this item
(0 votes)
- ባሳለፍነው ዓመት ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት 169 ሚ. ብር ለግሷል - ዘንድሮ 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከብራል ዳሽን ባንክ በጐርጐራ፣ በወንጪና ኮይሻ ለሚሰሩ ልማቶች የሚውል 30ሚ ብር መለገሱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ መስከረም 21 ቀን 2013 ዓ.ም ረፋድ ላይ…
Rate this item
(2 votes)
የደመራ ስጦታ ለደንበኞች ሃበሻ ቢራ “ቅዳሜ” የተሰኘ አዲስ የቢራ ምርቱን ከዛሬ ጀምሮ ለተጠቃሚዎች እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ከ8ሺ በላይ የአክሲዮን ባለድርሻ ኢትዮጵያውያን ተመስርቶ፣ በ2007 “ሐበሻ ቢራ” እና “ንጉስ” የተባሉ የቢራ ምርቶችን ለገበያ ማቅረብ የጀመረው ሐበሻ ቢራ፤ አዲሱን “ቅዳሜ” የተሰኘ ምርቱን ዛሬ በደመራ…
Page 12 of 82