ንግድና ኢኮኖሚ
በአፍሪካ ቀንድ በአይነቱ የመጀመሪያው ነው ተብሏልየኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የአሜሪካ የንግድ ምክርቤት አካል ከሆነው አለማቀፍ የግል ንግድ ተቋማት ማዕከል (CIPE) ጋር በመተባበር ያቋቋመውና በአፍሪካ ቀንድ በአይነቱ የመጀመሪያው እንደሆነ የተነገረለት የንግድ ስራ ስልጠና አካዳሚ ባለፈው ማክሰኞ ተመርቆ ተከፈተ፡፡የኢትዮጵያ የንግድና…
Read 2556 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ የቴሌኮም ፕሮጀክቶች ላይ ላለፉት 12 ዓSqƒ ሲሰራ የቆየው ዜድቲኢ፣ አሁን በመካሄድ ላይ በሚገኘው የቴሌኮም ማስፋፊያ ፕሮጀክት 50 በመቶ ድርሻ መውሰዱ የሚታወቅ ሲሆን፤ በኤሌክትሪክ ሃይል ስርጭት፣ በትምህርት አቅርቦትና በከተማ አስተዳደር ዙሪያ ሶስት የቴክኖሎጂ ውጤቶቸን ለኢትዮጲያ ገበያ አስተዋወቀ፡፡ ፓወር ግሪድ፣ ኢለርኒንግ…
Read 2556 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የቀላል ባቡሩ አስተዳደራዊ መዋቅር በጣሊያኖች እየተጠና ነው ባለሙያዎቹ በወር 1800 ብር ደሞዝ ይከፈላቸዋልኮርፖሬሽኑ ለስልጠናው ወጪ 80 ሚሊዮን ብር መድቧልአለማየሁ አንበሴ በቀጣይ ዓመት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል ተብሎ የታቀደውን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት የሚያንቀሳቅሱ 252 ባለሙያዎች ወደ ቻይና የተላኩ ሲሆን…
Read 2448 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የጋዜጦች ሕትመት መዘየግት እስከ ነሐሴ ይዘልቃልብርሃንና ሰላም ከደንበኞች ጋር የተጠያቂነት ውል ሊፈራረም ነውየሞባይል ካርድና “ሰላምታ” መጽሔትን ለማተም አቅዷልለሰራተኞቹ የ97 በመቶ የደሞዝ ጭማሪ ሊያደርግ ነው ወደ ግቢው ስንገባ ሰራተኞች የዕለቱን ሥራ ጨርሰው እየወጡ ነበር፡፡ አካሄዳችን የድርጅቱን ሥራ አስኪያጅ ለማነጋገር ነው፤ ቀጠሮ…
Read 3356 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኃይል መቆራረጥና የጥሬ ዕቃ አቅርቦት ዋና ፈተና ሆኗል ድሬደዋ ጨርቃጨርቅ በሶስት ዓመት ውስጥ ለ402 ቀናት መብራት አላገኘም ድሬደዋ የምግብ ኮምፕሌክስ በመብራት መቋረጥ በቀን 200 ሺ ብር እያጣ ነው ባለፈው ሳምንት የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ከተለያዩ ሚዲያዎች ለተውጣጡ ጋዜጠኞች የጉብኝት ፕሮግራም…
Read 2811 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለኪሳራ የዳረገን የውጭ ምንዛሬ እጥረት ነው ፋብሪካው ውስጥ ያሉት ንብረቶች የደንበኞች ናቸው ችግሩ ከተፈታ በሀገሬ ላይ ኢንቨስት ማድረግ እፈልጋለሁ ከሁለት ዓመት በፊት የተዘጋው “ሆላንድ ካር” በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሲሆን በአጭር ዓመታት ውስጥ ባሳየው የስራ “አፈፃፀም የአፍሪካ ምርጥ ኩባንያ…
Read 5075 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ