ከአለም ዙሪያ
Saturday, 15 November 2014 11:13
በናይጀሪያ ባለፉት 18 ወራት ከ255 በላይ ተማሪዎች በአሸባሪዎች ተገድለዋል
Written by Administrator
ቦኮ ሃራም በአንድ ቀን ብቻ 209 ትምህርት ቤቶችን አቃጥሏልፕሬዚዳንቱ ዳግም ከተመረጥኩ ቦኮ ሃራምንና ሙስናን አጠፋለሁ ብለዋል ባለፈው ሰኞና ረቡዕ ዮቤ በተባለ የናይጀሪያ ግዛት በምትገኘው ፖቲስኩም ከተማና ኮንታጎራ በተባለች ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤትና ኮሌጅ ላይ በአጥፍቶ ጠፊዎች በተፈጸሙ የቦንብ ፍንዳታዎች የሞቱትን…
Read 1486 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ኮንቲኔንታል የተባለው ታዋቂ የአሜሪካ ነዳጅ አምራች ኩባንያ ባለቤት ባለጸጋው ሃርሎድ ሃም፤ ከ26 አመታት በፊት ከባለቤታቸው ሲ አን ሃም ጋር የመሰረቱትን ትዳር በፍቺ በማፍረሳቸው፣ ለቀድሞ ሚስታቸው የ1 ቢሊዮን ዶላር ካሳ እንዲከፍሉ መወሰኑን ሲኤንኤን ዘገበ፡፡በጥንዶቹ መካከል ሊታረቅ የማይችል ቅራኔ መኖሩ ለፍቺው ምክንያት…
Read 1553 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
615 ሚ. ዶላር ወጥቶበታል፤ ተጨማሪ 85 ሚ. ፓውንድ ለማስፋፊያ ተመድቦለታልለፕሬዚዳንቱ ልዩ አውሮፕላን 115 ሚ. ፓውንድ ተከፍሏል3 ሚ. ቱርካውያን ስራ አጦች ናቸው የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሪሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን፤ በ615 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ያሰሩትና አንካራ ውስጥ በሚገኝ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ስኩየር ጫማ…
Read 3748 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 08 November 2014 11:26
የአፍሪካ ህብረት የቡርኪናፋሶ ጦር በ2 ሳምንት ውስጥ ስልጣን እንዲያስረክብ አሳሰበ
Written by Administrator
ስልጣኑን ካላስረከበ አገሪቱን ከህብረቱ አባልነት አግዳለሁ ብሏልፓርቲዎች እስከ 1 አመት የመንግስት ሽግግር ለማድረግ ተስማምተዋል ቡርኪናፋሶን ለ27 አመታት የመሩት ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓዎሬ በህዝብ አመፅ ከስልጣን መውረዳቸውን ተከትሎ የአገሪቱ የጦር ሃይል ስልጣን የያዘበት አካሄድ ህገ መንግስታዊ ስርዓትን የተከተለ አይደለም ሲል የተቃወመው የአፍሪካ…
Read 2349 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 08 November 2014 11:23
ፌስቡክ፤ መረጃዎችን አሳልፌ እንድሰጣቸው የሚጠይቁኝ መንግስታት በዝተዋል አለ
Written by Administrator
ታዋቂው የማህበራዊ ድረገጽ ፌስቡክ ከተለያዩ የአለማችን አገራት መንግስታት የተጠቃሚዎቹን የግል መረጃዎች አሳልፎ እንዲሰጣቸው የሚያቀርቡለት ጥያቄዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን አስታወቀ፡፡ከተለያዩ የአለም አገራት መንግስታት የሚቀርቡለት ተመሳሳይ ጥያቄዎች ባለፉት ስድስት ወራት በ25 በመቶ እንደጨመ በድረገጹ ላይ የገለጸው ፌስቡክ፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ 34 ሺህ…
Read 6362 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በመጪው ጥር ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ይደረጋልከደ/አፍሪካው ዴክለርክ በኋላ የመጀመሪያው ነጭ አፍሪካዊ መሪ ናቸው ዛምቢያን ላለፉት ሶስት አመታት ያህል ያስተዳደሩት ፕሬዚዳንት ሚካኤል ሳታ፤ ባለፈው ማክሰኞ በ77 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት መለየታቸውን ተከትሎ፣ አገሪቱ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በነጭ ጊዜያዊ መሪ መተዳደር መጀመሯን ቢቢሲ…
Read 2667 times
Published in
ከአለም ዙሪያ