ከአለም ዙሪያ
“ተቃዋሚዎች ከከባድ ቁስል የባሰ የሚያሳምሙ እከኮች ናቸው” የፕሬዚዳንት ሴኩቱሬን አስደናቂ የማደራጀት ችሎታ አሳንሼ አቀርባለሁ አሊያም እተቻለሁ ብሎ የሚነሳ ማንም ሰው እንኳን በምድረ ጊኒ ይቅርና በፈረንሳይ ውስጥም ቢሆን እህ ብሎ የሚያዳምጠው ሰው ማግኘት መቻሉ በጣም ያጠራጥራል፡፡ በዚህ ረገድ ሰውየው ያላቸው የማደራጀት…
Read 5261 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
“ፓርቲው የህዝቡ ነው፤ ህዝቡ ደግሞ የፓርቲው” የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ሻርል ደጎል፤ ጊኒ ከሌሎች የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ከነበሩ የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት ተለይታ እቅዳቸውን በመቃወም ነፃነቷን በመምረጧና መሪዋ አህመድ ሴኩቱሬም ባደባባይ ክብራቸውን በማዋረድ ለፈጸሙት ድፍረት ተገቢ ነው ብለው የወሰዱት በተለያዩ የመንግስትና የግል የስራ…
Read 4496 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
አፍሪካ የመጀመሪያውን የነፃነት ዳንሷን ትደንስ በነበረበት በ1960ዎቹ የመጀመሪያ አመታት ሴዳር ሴንጐር፣ ሁፌት ቧኘ፣ ክዋሜ ንክሩማህ፣ ጋማል አብደል ናስር፣ አህመድ ሴኩቱሬ፣ ሞዲቦ ኬታ፣ ጆሞ ኬንያታ፣ ጁልየስ ኔሬሬ፣ ካሙዙ ባንዳና የመሳሠሉ መሪዎች ነበሯት፡፡ መስራች አባቶችና የአፍሪካ የመጀመሪያው ትውልድ መሪዎች የሚል የተለየ መጠሪያ…
Read 5082 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ጋናውያን ከሊቅ እስከ ደቂቅ “የእኛ መሪ ክዋሜ ንክሩማህ፤ ተራ መሪ ሳይሆን “ኦሳጊይፎ” (ድል አድራጊ) እና የመላ አፍሪካ ተምሳሌት ወደምትሆን ነፃና የበለፀገች ጋና የሚወስደን መሲህ መሪ ነው” ብለው በከፍተኛ አድናቆትና ፍቅር እልል ብለውላቸዋል፡፡ እሳቸውም “አዎ! እኔ ተራ መሪ ሳልሆን ለተለየ ተልዕኮ…
Read 3841 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ባለፈው ሳምንት በአፍሪካ የነፃነት፣ የህብረትና የአንድነት የትግል ታሪክ ውስጥ አንፀባራቂ ቦታ ከያዙት የአፍሪካ አንድነት መስራች አባት መሪዎች ውስጥ ግንባር ቀደም ናቸው ስለሚባሉት የጋናው የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት የክዋሜ ንክሩማህን ግለ ስብዕና የሚያስተዋውቅ ጽሑፍ ማቅረቤ ይታወሳል። የአሁኑ ጽሑፌ የክዋሜ ንክሩማህን ከነፃነትና ከአንድነት ትግሉ…
Read 3823 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የአፍሪካ የፀረ ቅኝ አገዛዝ ትግልና የነፃነት ገድል ተመዝግቦ በሚገኝበት የታሪክ መጽሀፉ ውስጥ የ1960ዎቹ አመታት ልዩና ሰፊ ምዕራፍ ይዘዋል። እነዚህ አመታት በእልህ አስጨራሽ መራራ የትግልና አስደናቂ የድል ታሪኮች የተሞሉ የአፍሪካ የመጀመሪያው የነፃነት ማዕከል አመታት ተደርገው ይቆጠራሉ፡፡ ምንም እንኳ እነዚህ አመታት ታሪከኛ…
Read 5645 times
Published in
ከአለም ዙሪያ