ከአለም ዙሪያ
በአገሪቱ በተቀሰቀሰው ግጭት ከ20 በላይ ሰዎች ሞተዋል አገር ጥለው የተሰደዱ ዜጎች ከ500 ሺህ በላይ ደርሰዋል የቀድሞው የብሩንዲ የደህንነት ቢሮ ሃላፊ ሜጀር ጄኔራል ጎዲፍሮይድ ኒዮምባሬህ ባለፈው ረቡዕ በአገሪቱ መዲና ቡጁምቡራ ከሚገኝ የጦር ካምፕ በሬዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የፕሬዚደንት ኑኩሩንዚዛ አገዛዝ ማክተሙንና አገሪቱን…
Read 2867 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የኢራቅ መከላከያ ሚኒስትር አይሲስ በመባል የሚጠራው ጽንፈኛ አራጅ የሽብር ቡድን ምክትል መሪ የሆነው አቡአላ አልአፍሪ በህብረቱ ሀይሎች በተካሄደ የአየር ጥቃት ባለፈው ማክሰኞ መገደሉ ይፋ ተደርጓል፡፡ በዩቲውብ የተለቀቀው አጭር የቪዲዮ ፊልም እንደሚያሳየው፤ አቡ አላ አልአፍሪ የተገደለው በኢራቅ የታል አፋር ከተማ በሚገኝ…
Read 2574 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ባለፉት አስራ ሁለት ወራት፣ ለገበያ ካቀረባቸው ሁለት መቶ ሚሊዮን አይፎኖችና ሌሎች ምርቶች 63 ቢሊዮን ዶላር ትርፍ እንዳገኘ አፕል ኩባንያ በቅርቡ ገልጿል። ሰላሳ ቢሊዮን ዶላር ከሚገመተው የኢትዮጵያ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ጋር አነፃፅሩት። እጥፍ ገደማ ነው።አፕል ኩባንያ፣ በአዳዲስ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች፣ የኮምፒዩተር ያህል…
Read 1920 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
1. አዛውንቱን አባት እና ሴት ልጃቸውን ያናከሰ የፈረንሳይ የፖለቲካ ‘ድራማ’“[አባቴ] አገር ምድሩን ካላቃጠልኩ ሞቼ እገኛለሁ የሚል መንፈስ ተጠናውቶታል። ከፓርቲ መሪነት ከወረደ በኋላ ፓርቲያችን በፍጥነት እያደገ ነው። ይሄም በቅናት ስሜት ያሳርረዋል” - በፈረንሳይ የፒኤፍ ፓርቲ መሪነትን ከአባቷ የተረከበችው ሜሪን ለፔን የተናገረችው…
Read 3102 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የብሩንዲው ፕሬዚዳንት ፔሪ ንኩሩንዚዛ የአገሪቱ ህገ-መንግስት ከሚፈቅደው ውጭ ለሶስተኛ ዙር በምርጫ ለመወዳደር መወሰናቸው ህገወጥነት እንደሆነና ውሳኔውን አጥብቆ እንደሚቃወመው የአፍሪካ ህብረት አስታወቀ፡፡ የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ በአገሪቱ የቀሰቀሰው ህዝባዊ ቁጣ እየተባባሰ መምጣቱ፣ ምርጫውን በሰላማዊ መንገድ ለማካሄድ አመቺ አይደለም ያለው የአፍሪካ ህብረት፣ የምርጫ ታዛቢ…
Read 1661 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
መስራቾቹ ትርፋማ እንደሚሆኑ እርግጠኛ ሆነዋልሶስቱ ሰራተኞች በሶስት ሽፍት ይሰራሉታላላቅ ኩባንያዎች ምርቶቹን ለመግዛት ተመዝግበዋልክላውድ ዲዲኤም የተባለውና በባለሶስት አውታር ህትመት ዘርፍ ላይ ተሰማርቶ ለመስራት ዝግጅቱን ያጠናቀቀው የአሜሪካ ኩባንያ፣ በ3 ሰራተኞች ብቻ በሚያከናውነው የምርት እንቅስቃሴ ትርፋማ ስራ እንደሚያከናውን መስራቾቹ በእርግጠኝነት መናገራቸውን ሲኤንኤን ዘገበ፡፡በአይነቱ…
Read 1753 times
Published in
ከአለም ዙሪያ