ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
 በጥለት ሚዲያና ኮሙኒኬሽን የተሰናዳው “ያልተከለሰ ያልተበረዘ” የተሰኘ የጥበብ ምሽት ሰኞ ሰኔ 6 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ይካሄዳል፡፡ በዕለቱም ገጣሚና ደሰራሲ በእውቀቱ ስዩም በአዳዲስ ግጥሞቹ፣ ወጎቹና ስታንዳፕ ኮሜዲ ስራው ታዳሚን እያዝናና ቁምነገር ሲያስጨብጥ እንደሚያመሽ አዘጋጁ “ጥለት…
Rate this item
(0 votes)
 ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 ከሌቭል ዋን ኢንተርቴይመንት በጋራ ያዘጋጁትና አንጋፋና ወጣት ሙዚቀኞች የሚሳተፉበት “ሄሎ አዲስ” የሙዚቃ ድግስ ዛሬ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በጊዮን ሆቴል ይካሄዳል፡፡ ይህ የሙዚቃ ድግስ የተዘጋጀው ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 ሬዲዮ የተመሰረተበትን 22ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ሲሆን፣ በሀገራን…
Rate this item
(0 votes)
“የጓሮ ማህበረሰብ” (home gardening community) የተሰኘው ድረገጽ ያሰናዳውና ትኩረቱን የከተማ ግብርና ላይ ያደረገው “የጓሮ ማህበረሰብ” ኤግዚቢሽን ዛሬ ሰኔ 4 ቀን 2014 ዓ.ም ካዛንቺስ በሚገኘው ፈንድቃ የባህል ማዕከል ይከፈታል፡፡ በዚህ ኤግዚብሽን ላይ ክረምቱን ተከትለው ለምግብነት ጥቅም ላይ የሚውሉ ችግኞች፣ቤትና ግቢ ማስዋቢያዎች፣…
Rate this item
(0 votes)
“ድቡሻ” የተሰኘና በዓይነቱ ልዩ የሆነ የኪነጥበብ ምሽት በዛሬው ዕለት ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በወላይታ ሶዶ ከተማ በያዕቆብ ኢንተርናሽናል ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዚህ የኪነ ጥበብ ምሽት ግጥም፣ ዲስኩር፣ ግጥም በውዝዋዜ፣ ጌሬርሳ ሙዚቃ በጉንጉን ባህላዊ ባንድና ሌሎች ዝግጅቶች እንደሚቀርቡም ታውቋል፡፡ በምሽቱ ገጣሚ ኤሊያስ ሽታሁን፣…
Rate this item
(0 votes)
“ንጉስ ሃሳብ” የተሰኘው የጋዜጠኛና ገጣሚ የምስራች አጥናፉ የግጥም መድበል፣ ዛሬ ግንቦት 27 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በሃገር ፍቅር ቲያትር ቤት ይመረቃል፡፡ በጋዜጠኛዋ የግጥም መድበል ምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ከጣሊያን ኤምባሲ የ30 ዓመታት ቆይታ በኋላ የተለቀቁት ሌ/ጄኔራል አዲስ…
Rate this item
(3 votes)
 “የባየሽ ማስታወሻ ስድስት ወራት በአማፂያኑ ወረራ ወሎ፣ራያቆቦ” የተሰኘው የባዩዋ ሲሳይ የግል ማስታወሻ መፅሐፍ ለአንባቢያን ቀርቧል፡፡መፅሐፉ ራያ ቆቦ እና የወሎ አካባቢዎች በህወኃት ሃይሎች ወረራ ስር በነበሩት ወቅት ጻሃፊዋ በየቀኑ በማስታወሻ ደብተራቸው እየመዘገቡ ያሰፈሩትን የየእለት ማስታወሻዎች ያካተተ መሆኑ ታውቋል፡፡የመፅሐፉ ደራሲ በጦርነት ሴት…