ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እርዳታ ከውጭ ለማሰባሰብ ቃል ገብተዋል አምና በበጎ አድራጎት ድርጅትነት የተቋቋመው የኢትዮጵያ የኪነ-ጠቢባን ማህበር በአርቲስቶች አጠቃላይ ችግሮች ዙሪያ ከዶ/ር ልኡል አስፋወሠን ጋር የተወያየ ሲሆን ነዋሪነታቸውን በጀርመን ያደረጉት ልዑሉ፤ በዚያ ሀገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያንንና ሌሎች ለጋሾችን በማስተባበር እርዳታ ለማሰባሰብ ለማህበሩ ቃል ገቡ፡፡ ቅዳሜ…
Read 2508 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:57
ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሁለተኛውን የባህል ባዛር አቀረበ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያዘጋጀውን ሁለተኛውን የባህል አውደርዕይ ባለፈው ሳምንት ከማክሰኞ እስከ ሐሙስ አቀረበ፡፡ አራት ኪሎ ምኒሊክ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ላይ ለሦስት ቀን በተካሄደው አውደርእይ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች የሀገሪቱ ክልሎች የተውጣጡ ተሳታፊዎች የተለያዩ በእጅ የተሰሩ ቅርፃቅርፆች፣ የቆዳና…
Read 2685 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:57
ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ 7ኛ መፅሐፉን ለንባብ አበቃ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ዋና ፀሐፊ የሆነው ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ሰባተኛ መፅሐፉን “ጽላሎት” በሚል ርዕስ ባለፈው ረቡዕ ለንባብ አበቃ፡፡ 11 ታሪኮችን የያዘው የአጫጭር ታሪኮች መድበል በ30 ብር እየተሸጠ ነው፡፡በቅርቡ የማስተርስ ዲግሪውን በፎክሎር የትምህረት ዘርፍ ያገኘው እንዳለጌታ ከበደ፤ ከአሁን ቀደም “ዛጎል”፣ “ደርሶ…
Read 4741 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:54
የራስ ተፈሪያን አውደርዕይ ሐሙስ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
“ስደት፣ ታሪክ፣ ባህልና ሙዚቃ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የራስ ተፈሪያን አውደርዕይ የፊታችን ሐሙስ ማምሻውን በ11፡30 በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴ ይከፈታል፡፡ ሥዕል፣ ፎቶግራፍ፣ ፊልምና ሙዚቃ ያካተተው የሦስት ቀናት አውደርዕይ፤ ትምህርታዊ ገለፃዎችንና ውይይቶችንም ያካተተ ነው፡፡ በአውደርእዩ የተካተቱት ፎቶግራፎች ራስተፈሪያኖቹ ቅድስት ስፍራ በሚሏት የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ…
Read 1415 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአበበች ጐበና የኑዛዜ ሰነድም ቀርቧል የክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና የበጎ አድራጎት ተግባር ላይ ያተኮረው “የሺዎች እናት” የሥዕል፣ የፎቶግራፍ እና የቅርፃቅርጽ አውደርእይ ባለፈው ረቡዕ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር ተከፈተ፡፡ ከትናንት ወዲያ ጀምሮ ለተመልካች ክፍት በሆነው አውደርእይ ላይ በጐ አድራጊዋ ከተለያዩ ሀገር አቀፍ…
Read 1170 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመርዕድ ነጋሽ ተጽፎ በዓለም ዘውገ የተዘጋጀው “የትዳር ያለህ” የተሰኘ አዲስ ፊልም በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት በሲኒማ አምባሳደር ይመረቃል፡፡ የ95 ደቂቃ ርዝመት ያለውን በቤተሰብ ዙሪያ የሚያጠጥን ፊልም ለመሥራት ዘጠኝ ወር የፈጀ ሲሆን አርቲስት ሰብለ ተፈራ፣ ውብአለም አለባቸው፣ ደምሴ በየነ፣ ሔለን…
Read 1418 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና