ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:46
የጋዜጠኛ ፅጌረዳ ኃይሉ መታሰቢያ ጋዜጠኞች ውድድር ተጠናቀቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በቅርቡ ከወሊድ በኋላ ህይወቷ ያለፈውን ጋዜጠኛና ደራሲ ፅጌረዳ ኃይሉን የሚዘክር የሥነ ፅሁፍ ውድድር ተካሂዶ ከትናንት ወዲያ ተጠናቀቀ፡፡ “ሁሉም” በተባለና በህፃናት አድን ድርድት በሚታገዝ ድርጅት የተዘጋጀው ውድድር በህትመት፣ በኤሌክትሮኒክስ እና ማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን ዘርፎች የተካሄደ ነው፡፡ በዚሁ መሰረት ታከለ ወርቁ በህትመት፣…
Read 1164 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:45
የብርሃንና ሰላም አውደር እይ ዛሬ ይዘጋል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት የተመሠረተበትን 90ኛ ዓመት በማስመልከት የዛሬ ሳምንት ተከፍቶ የነበረው ዓውደርእይ ዛሬ ይዘጋል፡፡ ከመጀመሪያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ገብረክርስቶስ ተክለሃይማኖት ጀምሮ እስካሁኗ ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሙሉወርቅ ገብረሕይወት ድረስ 19 ሥራ አስኪያጆች በዘጠኝ አስርት ዓመታት ውስጥ ድርጅቱን በመምራት ከሀገሪቱ የሕትመት…
Read 1307 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ምርኮኛዋ መነኩሲት” ግለ ታሪክ መጽሐፍ ተመረቀ የሚዩዚክ ሜይደይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ ነገ ከቀኑ ስምንት ሰዓት በዘርዐያዕቆብ ፍልስፍናዎች ላይ በተፃፉ መፃሕፍት ላይ ውይይት አዘጋጀ፡፡ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የሚመሩት ዳር ዳናቸው አሰፋ ናቸው፡፡…
Read 2055 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ”ቁምነገር” መፅሔት ሥር የተቋቋመው “ቁምነገር የጋዜጠኞች ማሰልጠኛ ማዕከል” በመጪው አርብ ተማሪዎችን እንደሚያስመርቅ አስታወቀ፡፡ ካዛንቺስ ምናለ ሕንፃ ቅፅር ግቢ ውስጥ በሚገኘው መሥርያ ቤቱ የሚመረቁት 21 ተማሪዎች በሰረታዊ ጋዜጠኝነት ዘርፍ ከዜና አፃፃፍና ምንነት፣ በቃመጠይቅ አዘገጃጀት፣ በፊቸር አርቲክል አፃፃፍና ፕሬስ ሕግ ትምህርታቸውን የተከታተሉ…
Read 1878 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዝነኛ የአሜሪካ አቀንቃኞች ከዚህ ዓለም በሞት በተለዩ ማግስት የዘፈን አልበሞቻቸው ገበያ እንደሚደራ ይታወቃል፡፡ ባለፈው ሳምንት ድንገት ህይወቷ ያለፈው አቀንቃኝ ዊትኒ ሂዩስተን አልበሞችም ተመሳሳይ ዕድል ገጥሞአቸዋል፡፡ በአንድሳምንትጊዜውስጥ1ሚሊዮንየአልበምቅጂዎችተቸብችበዋል፡፡ለሽያጩ መጨመር የዊትኒ የሞት ዜና በሁለት ሰዓት ውስጥ 2 ሚ. መልዕክቶች ለዓለም ዙሪያ በትዊተር መሰራጨታቸው…
Read 1241 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እንግሊዛዊቷ አቀንቃኝ አዴሌ የዛሬ ሳምንት በተካሄደው የግራሚ ሽልማት ላይ በስድስት ዘርፎች በማሸነፍ ፊት አውራሪ ሆነች፡፡ ሆኖም በማግስቱ ለአምስት አመታት ሙዚቃን በመተው የፍቅር ህይወቴን ለማጣጣም ወስኛለሁ ማለቷ ለብዙዎች ዱብ እዳ ነበር፡፡ በዊትኒ ሂውስተን ሞት ዋዜማ የተካሄደው የግራሚ ምሽት የሃዘን ድባብ ያጠላበት…
Read 1300 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና