Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ሁለት ሩስያውያን ፎቶ አንሺዎች የፎቶግራፍ ሥራዎቻቸውን በአዲስ አበባ አቀረቡ፡፡ በፑሽኪን አዳራሽ ባለፈው ረቡዕ የተከፈተው የሩስያውያኑ ፎቶግራፍ አውደርእይ ለአስር ቀናት የሚቆይ ሲሆን የሞስኮን የአሁን ገፅታ፣ የሩስያ ብሔራዊ ፓርኮችን የሚያሳዩ እና የተለያዩ ሕዝቦችን ፈገግታ የሚያሳዩ 150 ፎቶግራፎች ቀርበውበታል፡፡ ዶር.ቫሲሊ ክሊሞቭ እና ቦሪስ…
Rate this item
(1 Vote)
የፊደል ገበታ፣ የፀሎት መፃሕፍትንና ሌሎች የሥነፅሑፍ ውጤቶችን አትመው በማከፋፈል የሚታወቁት የተስፋ ገብረ ሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ የሕይወት ታሪክ መፅሐፍ ነገ ከጧቱ ሦስት ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ይመረቃል፡፡ “ዘመን ተሻጋሪ ባለውለታ” በሚል ርእስ የተዘጋጀውን ባለ 352 ገፅ መፅሐፍ ያዘጋጀው ”ፓራሜራ” እና “ማዕበል”…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር “የአባይ ዘመን” በሚል ርእስ ትልቅ የሥነፅሑፍና የኪነጥበብ ዝግጅት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 10፡30 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር የሚቀርበው ዝግጅት ታላቁን የአባይ ግድብ አስመልክቶ የሕዝቡን እንቅስቃሴ ለማበረታታት የታለመ እንደሆነ ማህበሩ ገልጿል፡፡ በሌላም በኩል ኤች ፒፒ ኤግዚብሽን ሰርቪስ ያዘጋጀችው…
Saturday, 26 November 2011 09:02

“ፌስ ቡክ” ፊልም ተሰራ

Written by
Rate this item
(9 votes)
ማህበራዊ ድረገፅ የሆነውን ፌስቡክን አስመልክቶ በአማርኛ ፊልም ተሰራ፡፡ “ከባቢሎን ማዶ” እና “ዜማ ሕይወት” በተሰኙ ፊልሞቹ የሚታወቀው ኤርምያስ ፋንታሁን “ፌስቡክ” በሚል ርእስ የሠራው ፊልም አንድ ወጣት ፍቅረኛውን ችላ ብሎ ፌስቡክ ሲያሳድድ የሚያሳይ ነው፡፡ ዘነቡ ገሠሠ፣ ሔለን ቸርነትና ግርማ ታደሰ የሚተውኑበት ፊልም…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሰኞ በድንገተኛ ሕመም ሕይወቱ ያለፈው ታዋቂው የሙዚቃ ባለሙያ ደረጄ መኮንን በሥራዎቹ እንደሚዘከር ወዳጆቹ ገለፁ፡፡ የአርቲስቱ የቀብር ሥነስርዓት ከትላንት በስቲያ ደረጄን ለመዘከር በተዘጋጀ የሕይወት ታሪኩ በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ የራሱን አሻራ ማተም የቻለ የኪነጥበብ ሰው ነው ሲሉ የዘከሩት የሕይወት…
Saturday, 26 November 2011 09:02

የቅጂና ተዛማጅ መብት የጣሱ ተቀጡ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ በቅጂና ተዛማጅ መብቶች በመጣስ የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦች በእስር ተቀጡ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 10ኛ ወንጀል ችሎትን ጠቅሶ የኢትዮጵያ ኦዲቪዥዋል አሳታሚዎች ማህበር ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ ሰኞ እለት የተሰጠው የፍርድ ቤት ውሳኔ በ116…