Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ለመፃህፍት ህትመት የሚውል ተዘዋዋሪ ሂሳብ ፈቀደ፡፡ ድርጅቱ ለማህበሩ የፈቀደው 300ሺ ብር ተዘዋዋሪ ሂሳብ አዳዲስ የመፃሕፍት ሥራዎችን ለሕትመት ብርሃን የሚያበቃ ሲሆን ማህበሩ በራሳቸው ገንዘብ ማሳተም ያልቻሉ አባላቱን ሥራዎች በማወዳደር እንደሚያሳትምበት ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር…
Rate this item
(0 votes)
ከአንድ ወር በኋላ በሚደረግ የሙዚቃ ቡድኖች ውድድር አሸናፊ የሚሆኑ 14 ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ ቡድኖች በስፔን ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ፡፡ አሸናፊዎቹ ቡድኖች በስፔን የሚያቀርቡትን የሙዚቃ ድግሶች ወጪ የስፔን ፕሮዲዩሰሮች እንደሚሸፍኑ ታውቋል፡፡ የተወዳዳሪዎች የድረገፅ ምዝገባ ትናንት የተጀመረ ሲሆን ተወዳዳሪ የሙዚቃ ቡድኖች የባህል ወይም የዘመናዊ ሙዚቃ…
Rate this item
(0 votes)
የ2012 የ”አፍሪካ ፋሽን ሳምንት” ከሦስት ወራት በኋላ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለፀ፡፡ አዘጋጆቹ ለአዲስ አድማስ በላኩት መግለጫ እንዳመለከቱት፤ የፋሽን ሳምንቱ የዲዛይነሮች ውድድር፤ የንግድ ኤክስፖ፤ ሲምፖዚዬም፤ ዎርክሾፕና የጥበብ ትእይንቶችን ያካትታል፡፡ በዝግጅቱ ላይ ከመላው አለም የተሰባሰቡ ምርጥ የፋሽን ዲዛይነሮች፤ ሞዴሎችና ትላልቅ ኩባንያዎች እንደሚሳተፉም…
Rate this item
(0 votes)
“ዜማ ብዕር” ለአምስተኛ ጊዜ ተመረቀ ኬሚካል ኢንጂነር መልካም ሰው አባተ ያዘጋጀው “ሁለተኛው ሰማይ” ሳይንሳዊ ረዥም ልቦለድ ለንባብ በቃ፡፡ መታሰቢያነቱን ለቀድሞዋ ኢትዮጵያ ያደረገው መፅሐፍ 272 ገፅ አለው፡፡ በሀገር ውስጥ 35 ብር በውጭ ሀገራት በ15 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡ “ምስጢረ ሄዋን” የሚል የሴቶች…
Saturday, 17 December 2011 10:29

የ”ሳክስፎኑ ንጉስ” በለንደን ተደነቀ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“የሳክስፎኑ ንጉስ” በሚል የሚታወቀው የ76 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ጌታቸው መኩርያ ከሳምንት በፊት በለንደን ከተማ በሪች ሚክስ አርት ቬኑ ባቀረበው የሙዚቃ ዝግጅት አድናቆትን አተረፈ፡፡ አርቲስት ጌታቸው ሙዚቃውን ያቀረበው “ዘ ኢኤክስ” ከተባለው የሙዚቃ ቡድን ጋር ሲሆን በርካታ እንግሊዛዊያውያንና በለንደን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዝግጅቱን…
Saturday, 17 December 2011 10:16

ሌዲ ጋጋ በ90 ሚ.ዶላር ገቢ ትመራለች

Written by
Rate this item
(0 votes)
እየተገባደደ በሚገኘው የፈረንጆች ዓመት በቢልቦርድ የሙዚቃ ሽያጭ የደረጃ ሰንጠረዥ ላይ በተደጋጋሚ የመሪነት ስፍራውን በመቆጣጠር ከፍተኛ ብልጫ ያሳዩ አርቲስቶች ይፋ የተደረጉ ሲሆን፤ ብሪታኒያዊቷ የፖፕ ሙዚቃ ልእልት አዴሌ በሶስት ዘርፎች የበላይነት ተቀዳጀች፡፡ “21” የተሰኘው የአዴሌ አልበም በዚህ ዓመት በአሜሪካ ብቻ 4.5 ሚሊዮን…