ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የአንጋፋው ደራሲ የአዳም ረታ "እቴሜቴ ሎሚ ሽታ" የተሰኘው ድንቅ ልብ-ወለድ መጽሐፍ “ካውች ግራስ” በሚል ርዕስ ወደ እንግሊዝኛ ቋንቋ ተተርጉሟል። በታዋቂዋ ተርጓሚ ቤተልሔም አትውድ የተተረጎመውን ይህንን ሥራ ለአንባቢ ለማብቃት በኔዘርላንድስ የሚገኘው ዓለም አቀፉ ፌድሳ ፐብሊሸርስ እና የኢትዮጵያው ሊትማን ቡክስ የሦስት ዓመት…
Rate this item
(0 votes)
ለዛ ባላቸውና ልብ በሚነኩ ጽሑፎቿ የምትታወቀው ጋዜጠኛ፣ ገጣሚና ደራሲ ስመኝ ግዛው "የእናቴ ሮሚዮ እና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች" የተሰኘ አዲስ መጽሐፏን ከጥቂት ቀናት በኋላ በታላቅ ምርቃት ለገበያ ልታቀርብ መሆኑን አስታወቀች። ይህ አዲስ መጽሐፍ ተራ የሚመስሉ ነገር ግን ጥልቅ ትርጉም ያላቸውን የሕይወት…
Rate this item
(0 votes)
የ75ኛው የአርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል በሚከበርበት በዛሬው ዕለት፣ የደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔር 90ኛ ዓመት የልደት በዓል በወዳጆቹና በአድናቂዎቹ ተዘክሯል። ደራሲው ካረፈ 14 ዓመታት ቢቆጠሩም፣ አድናቂዎቹና የጥበብ ቤተሰቦች በአዲስ አበባ ውቤ በረሃ አካባቢ በሚገኘው ሐውልቱ ስር በመሰብሰብ ለደራሲው ያላቸውን አክብሮትና ፍቅር ገልጸዋል።…
Rate this item
(0 votes)
የአዲስ አበባ ባህልና ኪነ-ጥበብ ቢሮ "የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ በኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪ" በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው የሂስ መድረክ፣ በቴክኖሎጂው መስፋፋት ምክንያት ዘርፉ የገጠሙትን ስጋቶችና መልካም አጋጣሚዎች በዝርዝር ገምግሟል። በመድረኩ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡት ዶ/ር ተሻለ አሰፋ፣ የማህበራዊ ሚዲያ መስፋፋት የፊልም ተመልካቾችን…
Rate this item
(0 votes)
ናትናኤል ጌጤነው የተባለ 24 ዓመት ወጣት ሰሞኑን አማዞን ባዘጋጀው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ውድድር አሸናፊ ሆኗል። ወጣቱ አሸናፊ የሆነው አይቪ የተባለ ለትምህርት አጋዥ የሆነና ያለኢንተርኔት የሚሰራ የሰውሰራሽ አስተውሎት ዲጅታል መድረክ በመፍጠር ነው። ወጣቱ ለወደፊቱም ኢትዮጵያን የሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂማዕከል የማድረግ ህልም አለው።
Rate this item
(1 Vote)
የእኔ ነገር አላርፍም አይደል? እነሆ ስድስተኛ መጽሐፌን ላስመርቅ ነው። "ዥዋዥዌ" ብዬዋለሁ። አርባ ሰባት የዘመን ማስታወሻ ታሪኮችን የያዘ ነው፡፡ የተስተካከለና የተመሰቃቀለው፤ የተሳካና የተሰናከለው፤ የሚያምርና የሚያስቀይመው፤ የሚያስደስትና የሚያማርረው፤ የሚያኮራና የሚያሳፍረው ዘመነኛ ኢትዮጵያዊ ሕይወታችንን እንደ ወረደ በእነዚህ ታሪኮች ልሰንድ ሞክሬያለሁ፡፡ የዥዋዥዌ ምርቃት እንደ…
Page 1 of 327