ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ በሪሁን አዳነ ሁለተኛ ሥራ የሆነው “የቀን ወጣልኝ ፖለቲካ” ጥቅመኝነትና የሽግግር ክሽፈት መፅሐፍ በዛሬው ዕለት ገበያ ላይ ውሏል፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በሀገራችን ፖለቲካ “የጎር ዲያን ቋጠሮ” ሆኗል ስለሚባው የአገረ መንግስትና ብሔረ መንግሰት ግንባታና ከዚሁ ጋር ተያዞ ስለመጣው የብሔርተኝት እንቅስቃሴ የሚያትት ነው…
Read 10326 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዶክሌ በሚለው ቅጽል ስሙ የሚታወቀው ኮሜዲያን ወንድወሰን ብርሃኑ ባጋጠመው የልብ ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ፣ በአሜሪካ ዋሽንግተን ሜድስታር ሆስፒታል ውስጥ በ57 ዓመት ዕድሜው ማረፉ ተነግሯል፡፡“ዶክሌ ቅንና ታዛዥ ባለሙያ ነበረ” ያለው የሙያ አጋሩ አርቲስት ቴዎድሮስ ለገሰ፤ ኮሜዲያኑ በደረሰበት የልብ…
Read 10439 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 7913 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 16 May 2022 10:04
ሞሰብ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድንአስረኛ ዓመት ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ በአንጋፋው ብሔራዊ ትያትር ቤት በድምቀት ያከብራሉ ።
Written by Administrator
ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ ፤ በአንጋፋው ብሔራዊ ትያትር ሞሰብ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን በልዩ ተሰጥኦና ጥምረት ፣ በወዳጅነት እና በሙያ አክባሪነት ላለፉት አስር ዓመታት የሚታወቁ የሀገራችን ኪነ ጥበብ ድምቀቶች ናቸው። የተመሰረቱበትን አስረኛ ዓመት ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ በአንጋፋው ብሔራዊ…
Read 7615 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዲያስፖራው ደራሲ ዓለማየሁ ማሞ ስራዎች የሆኑት “ከተጓዡ ማስታወሻ” እና “ከአገልጋዩ ማስታወሻ” የተሰኙ የጉዞ ማስታወሻ መፅሐፎች ለንባብ በቁ፡፡ ደረሲው እንደገለፀው ሁለቱም መፅፍት ጭብጣቸው የተለያየ ቢሆንም ደራሲው በአትላንታ ፣ዳለስ ፣ሂውስተን ፣ቦስተን፣ ኒውዮርክ፣ ጃክሰንቪል፣ ባልቲሞርና ቺካጎ ሲዘዋወር የከተባቸው ናቸው፡፡ “ዙሪቴና ኑረቴ” ናቸው ያላቸው…
Read 8710 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመቅደላ አምባ ዩኒቨርስቲ የታሪክ መምህርና በጎንደር ዩኒቨርስቲ የታሪክ ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ በሆነው ደራሲ ጁማሉልዲን ሚፍታህ አብደላ የተሰናዳውና በወጣቶች ህይወትና ስነ ልቦና ላይ ትኩረቱን አድርጎ የተጻፈው “እኔማ እኔው ነኝ” የተሰኘ ልቦለድ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ መቼቱን አዲስ አበባ፣መቀሌ መካነ ሰላምና ደሴ…
Read 2144 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና