ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 09 January 2022 00:00
አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ልደቱን ከተቸገሩ ወገኖቻችን ጋር በጎ በመስራት አከበረ።
Written by Administrator
የህብረት ለበጎ ኢትዮጵያውያን ድርጅት መስራቹ ባለ ቅን ልቡ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ የተወለደው የእለተ ገና ታህሳስ 29 ሲሆን የልደት በዓሉን በማስመልከት በዛሬው ዕለት ጥር 1/2014 ዓ/ም የልደት በአሉን አቅመ ደካሞችን ምሳ በማብላትና ለ10 ሰዎች በቋሚነት ስራ የመፍጠር ዕድል እና ለስራ ማስጀመሪያ…
Read 6152 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ክብር ለመከላከያ ሰራዊታችን የተሰኘው ኢምር በኮልፌ 2014 ቶርናመንት ጥር 1/2014 በኮልፌ መላጣ ሜዳ በከፍተኛ ድምቀት ተካሄደ።በመክፈቻ ፕሮግራሙ ላይ ጀግኖች ተመስግነዋል፣ ለሀገራቸው ከፊት የቀደሙ ተወድሰውበታል፣ ኢትዮጵያን ዘብ በመሆን ሁሌም የሚያገለግሉ ተዘክረዋል። እንዲሁም የደም ልገሳ እና በስፖርት ጋዜጠኞች እና በኮሜዲያን መካከል የእግር…
Read 6123 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአጭር ጊዜ ውስጥ እውቅና ያተረፈውና በኢኮሜርስ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማራው አሸዋ ቴክኖሎጂ እውቋን ተዋናይት ናርዶስ አዳነን ብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመ። ኩባንያው ለህልውና ዘመቻውና በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች 5 ሚ. ብር ለመሰብሰብ አቅዷል። አሸዋ ቴክኖሎጂ በወጣት ባለራዕዮች የተመሰረተና ዘመኑ የፈጠራቸውን ቴክሎጂዎች በመጠቀም ግብይትንና…
Read 18929 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት “ሀገር በክዋክብት” የተሰኘውን የኪነ-ጥበብ መሰናዶ 5ኛ ዓመት በኪነ ጥበብ ዝግጅት ያከብራል። ዛሬ ከ7፡30 ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር በሚካሄደው የኪነጥበብ ዝግጅት ወግ፣ ዲስኩር፣ ግጥምና ሙዚቃ ለታዳሚ የሚቀርብ ሲሆን፣ ዳኛቸው አሰፋ(ዶ/ር)፣ ዶ/ር ምህረት ደበበ፣ ትንግርቱ ገ/ፃዲቅ (ረ/ፕ)፣ አርቲስት ሱራፌል…
Read 12632 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻህፍት ኤጀንሲ እና ለባዊ አካዳሚ በጋራ የከፈቱት የሕዝብ ቤተመጻህፍት ቅዳሜ ታህሳስ 16 ቀን 2014 ዓ.ም ተመርቆ ስራ ሊጀምር ነው። ቤተ መጽሀፍቱ “ወመዘክር በለባዊ” የሚል መጠሪያ ያለው ሲሆን የራስ ካሳ ሃይሉ የልጅ ልጅ የሆኑት የደጃዝማች አምሃ አበራ ካሳ ስብስብ…
Read 12689 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ደራሲ ትዕግስት ሙሉጌታ የራሷን ታሪክ ያሰፈረችበት “ዛሬም አለሁ” ግለ-ታሪክ መጽሐፍ ዛሬ ታህሳስ 16 ቀን 2014 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ በላፍቶ ሞል አርት ጋለሪ ይመረቃል። ባለታሪኳ ፀሐፊ ትዕግስት ሙሉጌታ እጅግ የሚገርሙ የሚያስደነግጡና ሌሎቻችን ለመግለጽ የማንደፍራቸውን አስቸጋሪ የህይወት ውጣ ውረዶች ሌላው ይማርበት…
Read 12406 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና