ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የ42 ዓመቷ ጄኒፈር ሎፔዝ ከ19 ዓመት ታናሿ ስማርት ካስፐር ጋር መተጫጨቷ ተገለፀ፡፡ ዳንሰኛዋ ከሆነው ከዚህ የ22 ዓመት ወጣት ጋር 4ኛ ትዳሯን ልትመሰርት እንደምትችል ቲኤምዜድ የተባለ ጉድጎልጋይ ድረገፅ አጋልጧል፡፡ ጄሎ ከላቲኑ ድምፃዊ ማርክ አንቶኒ ጋር ለዓመታት የቆየችበትን ትዳር ፍቺ ከፈፀመች 3…
Read 3895 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ2012 መግቢያ ላይ የሚካሄደውን የኦስካር ምሽትን እንዲያስተናብር የ63 ዓመቱ ቢሊ ክሪስታል መሾሙ ታወቀ፡፡ ቢሊ ክሪስታል የኦስካር አስተናጋጅ ሆኖ ሲሾም ዘንድሮ 9ኛው ነው፡፡ በ2012 መግቢያ ላይ የሚዘጋጀው 84ኛው የኦስካር ሽልማት ስነስርዓት በአስተናባሪው ኤዲ መርፊና በፕሮዲውሰሩ ከሃላፊነት መልቀቅ ጋር በተያያዘ በገቢው ላይ…
Read 3998 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በማይክል ጃክሰን ውስን የህይወት ምእራፎች ላይ በሚያተኩር የፊልም ስራ ፕሮጀክት የሆሊውድ ባለሙያዎች እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ዘጋርድያን ዘገበ፡፡ በታላቁ የፖፕ ንጉስ የህይወት ታሪክ ላይ ፊልም የመስራቱ ሃሳብ ባለፉት 2 ዓመታት በሆሊውድ ሲመከርበት ቆይቷል፡፡ በፊልም ስራው ሞንቴሲቶ ፒከቸር የተባለ የፊልም ኩባንያ ከማይክል ጃክሰን…
Read 2370 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ስድስተኛው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ፊልም ፌስቲቫል ባለፈው ሰኞ በአዲስ አበባ ባህልና ትያትር አዳራሽ በተከናወነ ሥነ ሥርዓት የተጀመረ ሲሆን ካለፈው ሕዳር 2003 ዓመተ ምህረት ወዲህ ከተሰሩት ሰማንያ ያህል ፊልሞች አስራ ሰባቱ ብቻ ለሽልማት እንደሚወዳደሩ አዘጋጆቹ ተናግረዋል፡፡ በፌስቲቫሉ ላይ ለመወዳደር ያልተመዘገቡ አንዳንድ…
Read 3328 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ ሬዲዮ በተለይም በ”ከመፃህፍት ዓለም”፣ “እሁድ ጠዋት” እና “የኪነጥበባት ምሽት” አቅራቢነቱ ታዋቂ የነበረው አንጋፋው ጋዜጠኛ ደጀኔ ጥላሁን ለሐዋሳ የኪነጥበብ አፍቃሪዎች ልምዱን ለማጋራት የ60 ሻማ 35ኛ የክብር እንግዳ ሆነ፡፡ ነገ በሐዋሳ ቤተሰብ መምርያ ማህበር አዳራሽ ከቀኑ 8…
Read 4480 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሚዩዚክ ሜይዴይ የመፃህፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ “አለቃ ገብረሃና እውነት ናቸው ወይስ ተረት” በሚል ርእስ ሕልውናቸው ለውይይት ይቀርባል፡፡ ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ጥናት የሚያቀርበው ወግ ፀሐፊው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሲሆን፤ ውይይቱ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት 5 ኪሎ በሚገኘው የብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ…
Read 4865 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና