ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክለብ ያዘጋጀው “ዝክረ ስብሃት” ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት፣ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ይቀርባል፡፡ በደራሲ ስብሃት ገብረእግዚአብሔር ሥራዎችና የግል መገለጫዎች ዙሪያ ደራሲና ጋዜጠኛ አለማየሁ ገላገይ፤ ሥራዎቹን፣ ማህበራዊ ሕይወቱንና ጓደኝነትን በተመለከተ ደግሞ…
Read 1008 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኩሽ ሚዲያ ፕሮሞሽን እና ኮንሰልታንሲ፤ በጋዜጠኝነትና ኪነጥበባት ዘርፎች ለሦስት ወራት ያሠለጠናቸውን ጀማሪ ጋዜጠኞች አስመረቀ፡፡ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዲሱ አዳራሽ የተመረቁት ተማሪዎች መሠረታዊ የጋዜጠኝነት ትምህርት በአንጋፋ ጋዜጠኞች በመታገዝ ተከታትለዋል ተብሏል፡፡ ምርቃቱን አስመልክቶ ኮንሰልታንሲው ባሰራጨው መግለጫ፤ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችን…
Read 1310 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:08
የአድዋ ድል በኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ይዘከራል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ኬር ማስታወቂያ እና ፕሮሞሽን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ጋር በመተባበር የአድዋ ድልን 116ኛ ዓመት በተለያዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅት እንደሚያከብር አስታወቀ፡፡ ከነገ ወዲያ ከቀኑ 11 ሰዓት በትያትር ቤቱ በሚቀርበው ዝግጅት ግጥም፣ ሽለላ፣ ፉከራ፣ ቀረርቶ፣ ትያትር፣ ውዝዋዜ፣ ሥዕል፣ ፎቶግራፍ እና ፊልም በዝግጅቱ ይቀርባል፡፡ ለዝግጅቱ…
Read 1080 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፈው ዓመት ሃና እና ዳንኤል የተባሉ ኢትዮጵያውያን የተሳተፉበት የ “ቢግ ብራዘር አፍሪካ” ውድድር ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር የተገለፀ ሲሆን በዘንድሮ ውድድር ኢትዮጵያውያን እንደማይሳተፉ ታውቋል፡፡ ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በሚካሄደው ውድድር ለአሸናፊው የሚሰጠው የገንዘብ ሽልማት ወደ 300ሺ ዶላር (ከ3ሚ. ብር…
Read 1047 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የፖፕ ሙዚቃ ንግስቷ ማዶና በማላዊ መንግስት ወቀሳ የተሰነዘረባት ሲሆን “እሷ ጭንቀቷ ለአገራችን ለምታደርገው የትምህርት ድጋፍ ሳይሆን ለዓለም አቀፍ ዝናዋ ነው” ተብላለች፡፡ አገራችን በማዶና ሥራ ተሰላችታለች ያሉት የማላዊ የትምህርት ሚኒስቴር ቃል አቀባይ፤ “በመጀመርያ የሴቶች አካዳሚ እገነባለሁ ብላ ነበር፤ ያንን እቅዷን ሰረዘች፤…
Read 1362 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሜሪል ስትሪፕ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ሮድሃም ክሊንተንን በፊልም እንድትተውን መጠየቋን “ዋሽንግተን ፖስት” ገለፀ፡፡ “አይረን ሌዲ” በተባለው ፊልም የቀድሞ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርጋሬት ታቸርን ወክላ የተወነችው ሜሪል ስትሪፕ፤ ዘንድሮ “ምርጥ ተዋናይት” ተብላ ኦስካር መሸለሟ ይታወሳል፡፡ ሰሞኑን “ዉመን ኢን ዘ…
Read 1208 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና