Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክለብ ያዘጋጀው “ዝክረ ስብሃት” ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት፣ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ይቀርባል፡፡ በደራሲ ስብሃት ገብረእግዚአብሔር ሥራዎችና የግል መገለጫዎች ዙሪያ ደራሲና ጋዜጠኛ አለማየሁ ገላገይ፤ ሥራዎቹን፣ ማህበራዊ ሕይወቱንና ጓደኝነትን በተመለከተ ደግሞ…
Rate this item
(0 votes)
ኩሽ ሚዲያ ፕሮሞሽን እና ኮንሰልታንሲ፤ በጋዜጠኝነትና ኪነጥበባት ዘርፎች ለሦስት ወራት ያሠለጠናቸውን ጀማሪ ጋዜጠኞች አስመረቀ፡፡ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዲሱ አዳራሽ የተመረቁት ተማሪዎች መሠረታዊ የጋዜጠኝነት ትምህርት በአንጋፋ ጋዜጠኞች በመታገዝ ተከታትለዋል ተብሏል፡፡ ምርቃቱን አስመልክቶ ኮንሰልታንሲው ባሰራጨው መግለጫ፤ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችን…
Rate this item
(0 votes)
ኬር ማስታወቂያ እና ፕሮሞሽን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ጋር በመተባበር የአድዋ ድልን 116ኛ ዓመት በተለያዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅት እንደሚያከብር አስታወቀ፡፡ ከነገ ወዲያ ከቀኑ 11 ሰዓት በትያትር ቤቱ በሚቀርበው ዝግጅት ግጥም፣ ሽለላ፣ ፉከራ፣ ቀረርቶ፣ ትያትር፣ ውዝዋዜ፣ ሥዕል፣ ፎቶግራፍ እና ፊልም በዝግጅቱ ይቀርባል፡፡ ለዝግጅቱ…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ዓመት ሃና እና ዳንኤል የተባሉ ኢትዮጵያውያን የተሳተፉበት የ “ቢግ ብራዘር አፍሪካ” ውድድር ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር የተገለፀ ሲሆን በዘንድሮ ውድድር ኢትዮጵያውያን እንደማይሳተፉ ታውቋል፡፡ ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በሚካሄደው ውድድር ለአሸናፊው የሚሰጠው የገንዘብ ሽልማት ወደ 300ሺ ዶላር (ከ3ሚ. ብር…
Rate this item
(0 votes)
የፖፕ ሙዚቃ ንግስቷ ማዶና በማላዊ መንግስት ወቀሳ የተሰነዘረባት ሲሆን “እሷ ጭንቀቷ ለአገራችን ለምታደርገው የትምህርት ድጋፍ ሳይሆን ለዓለም አቀፍ ዝናዋ ነው” ተብላለች፡፡ አገራችን በማዶና ሥራ ተሰላችታለች ያሉት የማላዊ የትምህርት ሚኒስቴር ቃል አቀባይ፤ “በመጀመርያ የሴቶች አካዳሚ እገነባለሁ ብላ ነበር፤ ያንን እቅዷን ሰረዘች፤…
Rate this item
(0 votes)
ሜሪል ስትሪፕ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ሮድሃም ክሊንተንን በፊልም እንድትተውን መጠየቋን “ዋሽንግተን ፖስት” ገለፀ፡፡ “አይረን ሌዲ” በተባለው ፊልም የቀድሞ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርጋሬት ታቸርን ወክላ የተወነችው ሜሪል ስትሪፕ፤ ዘንድሮ “ምርጥ ተዋናይት” ተብላ ኦስካር መሸለሟ ይታወሳል፡፡ ሰሞኑን “ዉመን ኢን ዘ…