ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ባለፈው እሁድ ከቀኑ 8 ሰዓት “ደርቢ” የአማርኛ ፊልምን ሊመለከቱ የገቡ ፊልም አፍቃሪዎች በፊልሙ የድምፅ ጥራት መጓደል የተሰማቸውን ቅሬታ ገለፁ፡፡ በአምባሳደር ሲኒማ ገንዘባችንን ከፍለን እና ተጋብዘን ገባን ያሉት ተመልካቾች፤ ገንዘባችንም ጊዜአችንም ባክኖ አዝነን ወጣን ሲሉ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ አንዲት ወጣት ከእህቷና…
Rate this item
(0 votes)
በቅርቡ በድንገተኛ አደጋ ሕይወቷ ያለፈውን ጋዜጠኛና ደራሲ ፅጌሬዳ ኃይሉን በኪነጥበባዊ ዝግጅቶች እንደሚዘክር የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ ረቡዕ ከቀኑ 11 ሰዓት በፑሽኪን አዳራሽ ከእናት የማስታወቂያ ሥራዎች ድርጅት ጋር በመተባበርበሚቀርበው“ዝክረፅጌሬዳ”ዝግጅትይ መስፍን ሃብተማርያም፣ አለማየሁ ገላጋይና ኤፍሬም ስዩም ሥራዎቿን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡
Rate this item
(1 Vote)
በደራሲ ይስማዕከ ወርቁ ተፅፎ ለንባብ የበቃው “ዴርቶጋዳ” ወደ እንግሊዝኛ ተተርጉሞ ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ለንባብ በቃ፡፡ ዘላለም ንጉሤ የተረጎመውን መፅሐፍ ያሳተመው ዩኒቲ ፐብሊሸርስ ሲሆን መፅሐፉ በፋር ኢስት ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር ነው የታተመው፡፡ በመፅሐፉ ጀርባ ላይ ዶ/ር ታዬ አሰፋ፣ ደራሲና ሃያሲ መስፍን…
Rate this item
(0 votes)
በሰዓሊ ሮቤል ብርሃኔ የተዘጋጁ 50 ስዕሎች የሚቀርቡበት “STRANGE” የስዕል አውደ ርዕይ በመጪው ማክሰኞ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር ተመርቆ ይከፈታል፡፡ 50ዎቹ አክሌሪክ ስዕሎች የሰዓሊው የአንድ አመት ሥራዎች ናቸው፡፡ ሮቤል ለብቻው አውደ ርዕይ ሲያዘጋጅ ይህ ሦስተኛው ሲሆን በጋራ ከ20 ጊዜ…
Rate this item
(0 votes)
ብርሃኑ ወርቁ ፅፎ ያዘጋጀውና ትእግስት ካሳ ፕሮዲዩስ ያደረገችው “አርግዣለሁ” ፊልም ነገ ሰኞ እና የዛሬ ሳምንት በአዲስ አበባ ይመረቃል፡፡ በ95 ደቂቃ ፊልሙ ላይ አህመድ ተሾመ (ደንቢ)፣ ምትኩ ፈንቴ፣ አልማዝ ኃይሌና ሌሎች ተሳትፈዋል፡፡
Rate this item
(0 votes)
ብርሃኑ ወርቁ ፅፎ ያዘጋጀውና ትእግስት ካሳ ፕሮዲዩስ ያደረገችው “አርግዣለሁ” ፊልም ነገ ሰኞ እና የዛሬ ሳምንት በአዲስ አበባ ይመረቃል፡፡ በ95 ደቂቃ ፊልሙ ላይ አህመድ ተሾመ (ደንቢ)፣ ምትኩ ፈንቴ፣ አልማዝ ኃይሌና ሌሎች ተሳትፈዋል፡፡ ብርሃኑ ወርቁ ፅፎ ያዘጋጀውና ትእግስት ካሳ ፕሮዲዩስ ያደረገችው “አርግዣለሁ”…