Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 08 October 2011 10:18

“ቤይሩት” የተሰኘ ፊልም ተሰራ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በሊባኖስ የምትኖረው ራሄል ዘገየ “ቤይሩት” በሚል ርዕስ በኢትዮጵያውያን የስደት ኑሮ ላይ ያተኮረ ፊልም እየሰራች መሆኑን ከታድያስ ድረ ገፅ ጋር ባደረገችው ቃለምምልስ ተናገረች፡፡ ፊልሙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሚደርስባቸው የጉልበት ብዝበዛ፣ ፆታዊና ሰብአዊ ጥቃቶችና ሌሎች በደሎች ዙርያ ያውጠነጥናል ብላለች፡፡ኢትዮጵያውያን በመካከለኛው ምስራቅ በሚደርስባቸው በደል…
Rate this item
(0 votes)
“60 ሻማ” የሐዋሳ ኪነጥበብ ወዳጆች በየወሩ ዝግጅቱን እያቀረበ እስከ 2003 ዓ.ም መጨረሻ 33 ሻማ የለኮሰ ሲሆን 34ኛዋ ኪነጥበባዊ ሻማ ነገ በኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ትለኮሳለች፡፡ በከተማይቱ ቤተሰብ መምሪያ አዳራሽ በክብር እንግድነት በመገኘት ልምዱን የሚያጋራው ፀሐፌ ተውኔት ውድነህ ክፍሌ ነው፡፡
Rate this item
(1 Vote)
በፊልም ጥበብ ዙርያ ላለፉት አምስት አመታት ባለሙያዎችን ልምድ ሲያቀሳስም የቆየው አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር፤ “የተዋናይ ግሩም ኤርምያስ የአተዋወን ብልሃት” የሚል የጥናት ወረቀት ሊያቀርብ ነው፡፡ የጥናት ወረቀቱ የሚቀርበው በሩስያ የሳይንስና የባህል ማእከል ፑሽኪን አዳራሽ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት ነው፡፡ ይህ…
Saturday, 08 October 2011 10:15

መፃሕፍት ይመረቃሉ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የሬዲዮ ፋና ኦሮምኛ ቋንቋ አገልግሎት ባልደረባ በሆነው ጋዜጠኛ ኪዳኑ ዘለቀ ለንባብ የበቁ ሁለት የኦሮምኛ መፃሕፍት ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ቦሌ በሚገኘው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳድር አዳራሽ ይመረቃሉ፡፡ በዚሁ ወር ከማተሚያ ቤት የወጡት የጋዜጠኛ ኪዳኑ መፃሕፍት ለመጀመርያ ጊዜ በኦሮምኛ የታተመው “ቆሳ…
Saturday, 08 October 2011 10:13

“ሙዚቃዊ ግጥም” ዛሬ ይቀርባል

Written by
Rate this item
(0 votes)
የጀርመን የባህል ማእከል ዛሬ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ “Rap poetry” ሙዚቃዊ ግጥም እንደሚያቀርብ ገለፀ፡፡ ስድስት ኪሎ በሚገኘው የማዕከሉ አዳራሽ የሚቀርበው ዝግጅት ግጥሞች፣ ቀረርቶ፣ ፉከራና ሽለላ ከፋቡላ ጥበባት ጋር የሚቀርቡበት ሲሆን ሰዓሊያን የሚቀርበውን ሙዚቃና ግጥም በማዳመጥ ብቻ የቅብ ስዕል እንዲሰሩ ተደርጐ…
Rate this item
(0 votes)
“ጥሪ አይቀበልም” እና “የማልተኛው” ፊልሞች ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች ይመረቃሉ፡፡ “ጥሪ አይቀበልም” በዩሊያን ተክለማርያም የተፃፈ ሲሆን በሚሊዮን ስዩም ተዘጋጅቶ ፕሮዱዩስ ተደርጓል፡፡ በ99 ደቂቃ ልብ አንጠልጣይ ፊልሙ ላይ መስፍን ኃይለኢየሱስ (ጠጆ)፣ ፊዮሪ ኃይሌ፣ ኤልሳቤጥ ጌታቸው (ቀጮ)፣ ሚካኤል ታምሬ፣…