ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኦፕራ ዊንፍሬይ “ኦውን ኔትዎርክን ማቋቋም ኪሊማንጃሮን መውጣት ነው” ስትል አማረረች፡፡ ስርጭቱን ከጀመረ 16 ወራት ያስቆጠረው የኦፕራ ቴሌቪዥን ጣቢያ ከጅምሩ ከ200 ሚ.ዶላር በላይ ኪሳራ ማድረሱን አንዳንድ መረጃዎች ይጠቅሳሉ፡፡ ዋናው ችግር በቂ ተመልካች አለማግኘቱ ሲሆን ይህ ሁኔታም ከማስታወቂያ የሚገኘውን ገቢ አሳንሶታል ተብሏል፡፡
Read 1484 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 14 April 2012 12:54
“ስልክሽን ልያዘው” እና “ማጎርሚሳቢብ” ለንባብ በቁ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በገነነ ግርማ የተዘጋጁ ግጥሞች እና አጭር ልቦለዶች የተካተቱበት መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በፊት ለፊት በኩል “ፊትለፊት ስንኞች” በሚል ርእስ 58 ግጥሞች በጀርባ በኩል “ስልክሽን ልያዘው? እና ሌሎች” ስድስት ታሪኮች የተካተቱበት መፅሐፍ ዋጋ 29 ብር ነው፡፡ በሌላም በኩል “ማጎርሚሳቢብ” ልቦለድ መፅሐፍ ከትናንት…
Read 1802 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አዲስ አበባ የሚገኘው “ጎተ የጀርመን የባህል ማዕከል የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች ማክበር ጀመረ፡፡ ረቡዕ ምሽት በተጀመረው የክብረ በአሉ መክፈቻ በብሉናይል ፊልምና ቴሌቪዥን አካዳሚ የተዘጋጀ የ15 ደቂቃ ዶክመንታሪ ፊልም ለእይታ በቅቷል፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር እንዲሁም የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ የከፍተኛ…
Read 1427 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሩስያ ሳይንስ እና ባህል ማእከል በሚደረግ ሳምንታዊ የፊልም ውይይት “ዘመናዊ የፊልም ንቅናቄ” ለውይይት እንደሚቀርብ አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር አስታወቀ፡፡ በመጪው ሳምንት ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት የሚደረገውን ውይይት በርእሱ የዩኒቨርሲቲ መመረቂያ ፅሑፉን እያዘጋጀ ያለው የፊልም ባለሙያ ምኒሊክ መርእድ እንደሚመራው ማወቅ ተችሏል፡፡…
Read 1164 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሊባኖስ በደረሰባት ጥቃት ሕይወቷ ላለፈው ኢትዮጵያዊት ዓለም ደቻሳ ቤተሰቦች እና ልጆች መደጎሚያ የሥነፅሑፍ ምሽት መዘጋጀቱን “ደጉ ኢትዮጵያዊ” የበጎ ፈቃደኛ ኢትዮጵያውያን ቡድን እና አሲምባ ኮሙኒኬሽን አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል በሚቀርበው ዝግጅት ገጣሚያን ኤፍሬም ስዩም፣ ሰለሞን ሳህለ፣…
Read 1457 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር “በኢትዮጵያ ሕዳሴ ሕዝባዊ ንቅናቄ የኪነጥበብ ፌስቲቫል” በሚል ርእስ ዝግጅት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ዛሬ በሚጀመረው ዝግጅት ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ የሴቶች ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር እና ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በመተባበር አሰናድተውታል፡፡ ዝግጅቱ እስከ መጪው ሰኞ ሳምንት ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡
Read 1754 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና