ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 25 June 2022 17:49
“የብረት ቆሎ” መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል የገነት ጦር ት/ቤት ታሪክ ከ1927-1983
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
በሻምበል ታደሰ ወልደገብርኤል የተዘጋጀውና ከ1927 እስከ 1983 ዓ.ም ድረስ ያለውን የገነት ጦር ት/ቤትን ታሪክ የሚያወሳው መጽሐፍ ዛሬ በሆለታ ገነት ትልልቅ የጦር መኮንኖች፣ የቀድሞ የኢትዮጵያ የሰራዊት አባላትና የደራሲው ጓደኞች በተገኙበት መረቃል። “የብረት ቆሎ” የተሰኘውና የጦር ት/ቤቱን ታሪክ በስፋትና በጥልቀት የሚዳስሰው መጽሀፉ፣…
Read 21535 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአጭር ልብወለድ ድርሰቶቹና በሃሳባዊ መጣጥፎቹ የምናውቀው ደራሲ ሌሊሣ ግርማ፣ በአዲስ የልብ-ወለድ መፅሐፍ በድጋሚ መጥቷል።ሌሊሣ ግርማ ከዚህ ቀደም፣ “የንፋስ ህልም … “አፍሮጋዳ”፣ “መሬት-አየር-ሰማይ”፣ “የሰከረ እውነታ”፣ “እስቲ ሙዚቃ” እና “ነጸብራቅ” በተሰኙ የድርሰት እና የወግ ስብስቦቹ በአንባቢያን ዘንድ ይታወቃል። ብዙ አድናቂዎችንም አትርፏል፡፡እነሆ አሁን፣…
Read 11608 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዳራሲ ህሩይ ሮሜል የተጻፈው “ባለዋርካው ሰጉራ” የተሰኘ የልጆች መፅሐፍ ባለፈው እሁድ ሰኔ 5 ቀን 2014 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በአክሱም ሆቴል ተመረቀ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት መቼቱን ጅማ አድርጎ በማህበረሰቡ የሚነገሩ ተረቶችንና አፈታሪኮችን በማዘጋጀት ለልጆች በሚገባና በሚመች መልኩ ተደርጎ መሰናዳቱ ታውቋል፡፡ መፅሀፉን የፃፈው…
Read 11384 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በገጣሚዋና በህክምና ባለሙያዋ ዶ/ር አበባ የሺጥላ የተሰናዳውና 66 ያህል ግጥሞችን የያዘው “እግዜር ቅኔ አማረው” የተሰኘው የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በመፅሐፉ ውስጥ የተካተቱ ግጥሞች በርካታ ማህበራዊ ርዕስ ጉዳዮችን የሚዳስሱ ፍሬያማ ግጥሞች ስለመሆናቸው መፅሐፉን የማንበብ ዕድል የገጠማቸው ግለሰቦች ገልፀዋል፡፡ ዶ/ር አበባ…
Read 11912 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ይፍቱስራ ምትኩ የበኩር ስራ የሆነው “በተለይ አስራ አንደኛው” የተሰኘ ልቦለድ መፅሐፍ የፊታችን አርብ ሰኔ 10 ቀን 2014 ዓ.ም አራት ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጻህፍት ማዕከል ይመረቃል፡፡ለዋልያ መፅሐፍት አሳታሚ የመጀመሪያው በህትመት የተሣተፈበት ይሔው መፅሐፍ ትኩረቱን በተለያዩ ጉዳዮች ላይ አድርጎ የተፃፈ ሲሆን…
Read 11534 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጥለት ሚዲያና ኮሙኒኬሽን የተሰናዳው “ያልተከለሰ ያልተበረዘ” የተሰኘ የጥበብ ምሽት ሰኞ ሰኔ 6 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ይካሄዳል፡፡ በዕለቱም ገጣሚና ደሰራሲ በእውቀቱ ስዩም በአዳዲስ ግጥሞቹ፣ ወጎቹና ስታንዳፕ ኮሜዲ ስራው ታዳሚን እያዝናና ቁምነገር ሲያስጨብጥ እንደሚያመሽ አዘጋጁ “ጥለት…
Read 11659 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና