Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 31 December 2011 12:13

“ኑሮ እና ፖለቲካ” ለንባብ ደረሰ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“የተስፋ ልጆች” እየተሸጠ ነው አዲስ አድማስ ጋዜጣ እና ሌሎች የሕትመት ውጤቶች ላይ አጫጭር ልቦለዶችንና ወጐችን በመፃፍ የሚታወቀው በኃይሉ ገብረእግዚአብሔር፤ ከነዚሁ ሥራዎች መካከል በመምረጥ “ኑሮ እና ፖለቲካ” በሚል ርዕስ መፅሐፍ አዘጋጅቶ ለንባብ አበቃ፡፡ ሰባ አንድ ታሪኮችን የያዘው ባለ 150 ገፆች መጽሐፍ…
Rate this item
(0 votes)
በዘራፍ ፊልም ፕሮዳክሽን የተዘጋጀው “ቀዮ” የፍቅር ኮሜዲ ፊልም ዛሬ በአዲስ አበባ እና በሌሎች ከተሞች ይመረቃል፡፡ ዋነኛ የምርቃት ሥነ ሥርአቱን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ያደረገውን “ቀዮ”ን የፃፈው ኤልያስ ሙላለም ሲሆን አዘጋጁ ቢኒያም ዮሐንስ ነው፡፡ የ100 ደቂቃ ፊልሙን ለማዘጋጀት…
Saturday, 31 December 2011 12:10

“እፎይ” ፊልም ዛሬ ማታ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በወይዘሪት የትናየት ባህሩ ተፅፎ የተዘጋጀው “እፎይ” አስቂኝ የፍቅር ፊልም ዛሬ ማታ በዓለም ሲኒማ እንዲሁም ነገ በሌሎች የአዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶች፣ ለገና (የልደት በዓል) ደግሞ በድሬዳዋ እና ሌሎች ከተሞች ይመረቃል፡፡ አዳዲስ ወጣት ተዋንያን በተለይ ቤተልሄም ከፍያለው፣ጴጥሮስ ከበደና አበበ ማሞ በዋናነት በሚተውኑበት…
Rate this item
(0 votes)
በተለያዩ የሕትመት ውጤቶች በተለይ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በሚያወጣቸው መጣጥፎቹ የሚታወቀው አበባየሁ ለገሠ “ቅርጫት ያጡ ፍሬዎች” በሚል ርእስ አዲስ የግጥም መጽሐፍ ለንበብ አበቃ፡፡ 89 አጫጭር እና ረዣዥም ግጥሞችን ያካተተው ባለ 100 ገፅ መፅሐፍ ዋጋ በሃገር ውስጥ 25 ብር ሲሆን በውጭ ሀገራት…
Saturday, 31 December 2011 12:06

“የነፃነት ሜዳ” ማክሰኞ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ነዋሪነቱን በአሜሪካ ባደረገው አሸናፊ ዋቅቶላ ተዘጋጅቶ ለንባብ የበቃው “የነፃነት ሜዳ - የቧልትና የመከራ ወጐች” የተሰኘ መፅሃፍ የፊታችን ማክሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት በአ.አ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡መፅሃፉ “ጣፋጭ ልጅነት”፣ “የለውጥ አውሎ ነፋስ”፣ “የጨለሙ ቀናት” እና “የማያልፍ የለም”…
Rate this item
(2 votes)
በታዋቂው ደራሲ በክቡር ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ ስም የተሰየመው የቋንቋ፣ የባህል፣ የታሪክና የምርምር ተቋም ሰሞኑን ተመሰረተ፡፡ በጐጃም ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ስር የተቋቋመው የክቡር ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ የቋንቋ፣ የባህል፣ የታሪክና የምርምር ተቋም በሙዚቃ፣ በቲያትር፣ በስነ ፅሁፍ፣ በስዕልና ቅርፃ ቅርፅ፣ በፊልም፣ በባህልና በታሪክ…