ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ነዋሪነቱን ደቡብ አፍሪካ ባደረገው ዳንኤል ታደሰ የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ርዕስ አልባ ግጥሞችና ቅጽ 1” “የግጥም መጽሐፍ ዛሬ 4 ሰዓት ላይ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ 180 ገፆች ያሉት መጽሐፍ ዋጋ 25 ብር ነው፡፡ ይኸው መጽሐፍ ባለፈው እሁድ በደቡብ አፍሪካ፤ ብራምፎንቴን…
Read 3783 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢምፐርቴክ ኢትዮጵያ ቢዝነስ ሶሳይቲ የተዘጋጀውና ዶክተር ወሮታው በዛብህ እና ጋዜጠኛና ደራሲ ብርሃኑ ሰሙ ያጠናቀሩት “የብልጽግና ቁልፍ ቁጥር 5” መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በኢንተርፕረነርሺፕ መበልፀግ እንደሚቻል የሚያሳየው ባለ 180 ገጽ መጽሐፍ 35 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡
Read 2813 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሙሉ እመቤት ፈለቀ እና ሰላማዊት ባልቻ ጽፈው ፕሮዲዩስ ያደረጉትና ኢዮብ ጌታሁን ያዘጋጀው “አንድ ሰሞን” የተሰኘ ፊልም ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ አንድ መቶ ደቂቃ በሚፈጀው ፊልም ላይ አርቲስት ችሮታው ከልካይ፣ ቤተልሄም ጌታቸው፣ ሰላማዊት ባልቻ፣ አማኑዔል አብዲሳ፣ መልካም…
Read 2621 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የቲቢ አምባሳደር በመሆን ቅስቀሳ በማድረግ ላይ የሚገኘው አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም ዛሬ ቦሌ በሚኘው ሲዮናት ሆቴል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን እንዲሁም በማረሚያ ቤትና በሐይማኖት ተቋማት የሚገኙ ሌሎች ዜጐችን ይመክራል፡፡ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፤ ከዓለም ጤና ድርጅት…
Read 2526 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዘንድሮውን የኤድስ ቀን ምክንያት በማድረግ ዲኬቲ ኢትዮጵያ ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ለአንድ ወር የሚቆይ ዘመቻ ጀመረ፡፡ “አንድም ሰው በኤችአይቪ እንዳይያዝ ሃላፊነታችንን እንወጣ” በሚል መሪ ቃል ባሳለፍነው ሳምንት በተጀመረውና የሁለተኛ ደረጃ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በሚያካትተው ዘመቻ፤ ሕብረተሰቡ በተለይም ወጣቶችና ሌሎች…
Read 2304 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰኞ ምሽት በ12 ሰዓት የኒውዚላንድ ፊልም ታይቶ ውይይት እንደሚደረግበት ብሉ ናይል ፊልም እና ቴሌቪዥን አካዳሚ አስታወቀ፡፡ ስድስት ኪሎ ሐምሌ 19 መናፈሻ አካባቢ የሚገኘው አካዳሚ እንደገለፀው የኒኪ ካሮን “Whale Rider” ፊልም የሚያሳየው ከክሪስቶፍ ሞኒ ጋር በመተባበር ነው፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ የፈረንሳይና…
Read 2180 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና