ጋዜጠኞች ምርጫውን ለመዘገብ ክልከላ እንደገጠማቸው ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
Created on 01 June 2026
Created on 01 June 2026
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዕውቅና የሰጣቸው መገናኛ ብዙኃንና ጋዜጠኞች በምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ እንዳይንቀሳቀሱና መረጃ እንዳይሰበስቡ ከተለያዩ የፓርቲ ታዛቢዎችና የፀጥታ ኃይሎች ክልከላ እየገጠማቸው መሆኑን አስታወቀ። በተለይም «ኢትዮጵያ ኢንሳይደር» የተባለው የዜና ምንጭ በልደታ፣ የካ፣ ቂርቆስ እና ለሚ ኩራ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) መሪ አቶ ኢዮብ መሳፍንት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ተገኝተው ድምጽ ሰጥተዋል
Created on 01 June 2026
Created on 01 June 2026
"ምርጫው በሰላም እና በሥርዓት እየተካሄደ ነው” ኡሁሩ ኬንያታ
Created on 01 June 2026
Created on 01 June 2026
የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክ መሪና የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላማዊ ሁኔታ መጀመሩን ገልጸዋል። በምርጫ ጣቢያዎች የተመለከቱት ነገር መልካም እንደነበር የጠቀሱት ኬንያታ፤ ይህ በሰላምና በሥርዓት የመምረጥ ሂደት ቀኑን ሙሉ እንዲቀጥል ተመኝተ
የዓለም አቀፉ የሶሻል ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዲላን...
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሉት ታዋቂው ይዘት ፈጣሪ ዲላን ፔጅ፣ በሐረር አስደናቂ ጊዜን አሳልፏል። ዲላን በሐረር ቆይታው፣
የፕሮፌሰር ኤልሳቤጥ ወልደጊዮርጊስ አንደኛ ዓመት መታሰቢያ ፕሮግራም...
ታዋቂዋና ተወዳጇ ፕሮፌሰር ኤልሳቤጥ ወልደጊዮርጊስ ከዚህ ዓለም ከተለየችበት አንደኛ ዓመት መታሰቢያ ጋር ተያይዞ፣ ነገ ልዩ
ከኡጋንዳ መንደር እስከ ዓለም ዋንጫ መድረክ፡ የ«ጌቶ...
ራሳቸውን «ጌቶ ኪድስ» እያሉ የሚጠሩትና በኡጋንዳ ካትዊ ከተሰኘ የድሆች ሰፈር የወጡት ታዳጊ ዳንሰኞች፣ የዘመናት ትልቅ


