Created on 05 August 2026
የሆርን ሪቪዩ መጽሔት ባወጣው የደህንነት ሪፖርት መሠረት፣ በሰሜን ኢትዮጵያ አዲስ ግጭት ለመቀስቀስ በህወሓት እና በኤርትራው ህግደፍ አመራሮች መካከል ምስጢራዊ ስምምነት ተደርጓል። ከሰሞኑ በዛላምበሳ ከተማ በተደረገው በዚህ ስብሰባ ላይ እነ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር (ሞንጀርኖ) እና ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ
Created on 05 August 2026
በትግራይ ክልል «ሰባ ካሬ» የተፈናቃዮች ማዕከል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተ ከባድ ዝናብ እና ኃይለኛ ንፋስ ከ20 በላይ ጊዜያዊ መጠለያዎች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ተዘግቧል፡፡ አውሎ ነፋሱ መጠለያዎቹን ለኑሮ የማይመቹ በማድረግ የነዋሪዎችን ንብረት ያወደመ ሲሆን፤ አረጋውያንን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ጉዳት
Created on 05 August 2026
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በየዓመቱ ሐምሌ 29 ቀን ከሚያከብረው የበጎ አድራጎት ቀን ጋር ተያይዞ፣ በመቄዶንያ ማዕከል ለሚገኙ አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ከ600,000 ብር በላይ የሚገመቱ የምግብ ፍጆታዎችን፣ የዊልቸር፣ የዋከር፣ የአልባሳት እና የፅዳት ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። በመከላከያ ሚኒስቴር
Created on 05 August 2026
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወጣቶች ይህንን ክረምት ከንቱ እንዳያሳልፉ አሳስበው፣ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያላቸው የ5 ሚሊዮን ኮደርስ ኮርሶች ሥልጠና በነጻ እየተሰጡ መሆኑን ገለጹ። ቀደም ሲል 5 ሚሊዮን ሰዎች መመዝገባቸውን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ አሁን ደግሞ ተራው የሌሎች ወጣቶች መሆኑን በመጥቀስ
Created on 05 August 2026
ኤር ኢንዲያ በአቪዬሽን ዘርፍ ሰፋ ያለ ልምድ ያላቸውን ኢትዮጵያዊውን አቶ ተወልደ ገብረማሪያም የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና ማኔጂንግ ዳይሬክተር አድርጎ መሾሙን አስታውቋል። አቶ ተወልደ በአዲሱ ኃላፊነታቸው አየር መንገዱ ያጋጠሙትን የፋይናንስ እና የአሠራር ፈታኝ ሁኔታዎች የመምራት እና የመወጣት ኃላፊነት ተሰ
ወጣት ሰሎሞን አማረ (በማርኬቲንግ ማኔጅመንት የተመረቀ) አዲስ አበባ ውስጥ የሚያበራራትን ሜትር ታክሲ ወደ "ተንቀሳቃሽ ቤተ-መጽሐፍት"
በ“እናርጅና እናውጋ” መጽሐፉ የሚታወቀውና በ2016 ዓ.ም በክብር አዋርድ “የዓመቱ ምርጥ የግጥም መጽሐፍ” አሸናፊ የነበረው ጌራወርቅ
በአንድ ሳምንት አምስት ቴአትሮችን እየሰራ ስላለው ብርቱው ተዋናይ ትእዛዙ ታዬ ጥቂት መረጃ አድርሼ ነበር። እሱን


