Created on 21 October 2024
በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ የተከሰተውን የእሳት አደጋ ለመቆጣጠር እሳት አደጋ እና ስጋት መከላከል እንዲሁም ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመሆን ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ
Created on 21 October 2024
እሳቱ ከተነሳ በርከታ ደቂቃዎች ቢቆጠሩም እስካሁን መቆጣጠር እንዳልተቻለ በስፍራው የሚገኙ የቤተሰባችን አባላት ገልጸዋል።" እሳቱ ጠንከር ያለ ነው ፤ በስፍራው እሳት አደጋዎች ለመቆጣጠር ጥረት እያደረጉ ቢሆንም ምንም ሊጠፋ አልቻለም። በስፍራው ላሉ የአደጋ ሰራተኞች ተጨማሪ ቦቴና እገዛ ያስፈልጋል ፤ በውሃ ብቻም የሚ
Created on 21 October 2024
አንቴክስ ጨርቃጨርቅ ኃ.የተ.የግ.ማ. የ20 ሚ. ብር ውድድር አዘጋጀ• በኢኮኖሚና በሰላም ዘርፍ ያሸነፉ 2 ተወዳዳሪዎች በነፍስ ወከፍ 10 ሚ. ብር ይሸለማሉ• የሽልማት ሥነስርዓቱ ታህሳስ 17 በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ይካሄዳልላለፉት 7 ዓመታት በአዳማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በጨርቃጨርቅ ምርት ላይ የተሰማራው የቻይ
Created on 21 October 2024
“አፍሪካ ቱ ሲልካን ቫሊ” ከአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የሰው ሰራሽ አስተውሎት የፈጠራ ስራ ውድድር ተጠናቀቋል። በዚሁ ውድድር ከ4 ሺሕ 900 በላይ ተሳታፊዎች የፈጠራ ስራዎቻቸውን ያቀረቡ ሲሆን፣ የዚህ ውድድር የመዝጊያ ስነ ስርዓት ባሳለፍነው ረቡዕ ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም. በዓድዋ መታሰ
Created on 21 October 2024
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ “በዓመት ከ50 ኩንታል በላይ ወርቅ በሕገ ወጥ መንገድ ‘ይወጣል’ ተብሎ ይገመታል” ሲሉ ተናገሩ። በዚሁ “ሕገ ወጥ ንግድ” በጊዜያዊ አስተዳደሩ መዋቅር ውስጥ የተሾሙ አመራሮች ተሳታፊ እንደሆኑም አቶ ጌታቸው አክለው ገልጸዋል።ትናንት ጥቅምት 10 ቀን 20
ከሞቱ በኋላ ከፍተኛ ተከፋይ የሆኑ ዝነኞች! • ማይክል ጃክሰን ዓምና 115 ሚሊዮን ዶላር ገቢ አግኝቷል እኛ አገር
ማሟሻ" ቅጽ ሁለት መጽሐፍ አርብ ጥቅምት 8 ቀን 2017 ዓ.ም ለንባብ ይበቃል።
ይህም መጽሐፍ ጥቅምት 7 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ በመቅረዝ ሥነኪን ዝግጅት ላይ