“ሚኒልክና አድዋ” በተሰኘው የሬይሞንድ ጆናስ መጽሐፍ ላይ ውይይት እንደሚካሄድ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ገለፀ፡፡
ውይይቱ ነገ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቤተ መፅሐፍትና ቤተ - መዛግብት ኤጀንሲ የስብሰባ አዳራሽ እንደሚካሄድም ታውቋል፡፡ ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት የታሪክ ምሁር የሆኑት አቶ ብርሃኑ ደቦጭ ሲሆኑ፤ በውይይቱ ላይ የንባብ ቤተሰቦች እንዲሳተፉ ሚዩዚክ ሜይዴይ ጋብዟል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና