Saturday, 12 July 2014 12:39

“ላልተኖረው” መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(1 Vote)

በደራሲ ምንባለ ጎሹ የተፃፈውና “ላልተኖረው” የሚል ስያሜ የተሰጠው ልብወለድ መፅሀፍ ሰሞኑን ገበያ ላይ ዋለ፡፡
መቼቱን ጎጃም ፍኖተሰላም እና አካባቢዋ ላይ ያደረገው መፅሀፉ በፍቅርና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ሲሆን በ33 ምዕራፎች እና በ243 ገፆች ተመጥኖ ተዘጋጅቷል። መፅሀፉ በ55 ብር ከ70 ሳንቲም እየተሸጠ ነው፡፡

Read 1034 times