Saturday, 22 November 2014 12:36

“ሶስተኛው ኪዳን” ትላንት ተመረቀ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በደራሲ ደሞዝ ጐሽሜ ተፅፎ ለንባብ የበቃው “ሶስተኛው ኪዳን” ልብወለድ መፅሀፍ ትናንት ምሽት በብሔራዊ ቤተ መፃሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ተመረቀ፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ በሐምሌ 2003 ዓ.ም የታተመው መጽሐፉ፤ ሁለተኛው እትም ባለፈው መስከረም የወጣ ሲሆን ጭብጡ በኢትዮጵያ መንፈሳዊ ስልጣኔ ላይ የሚያጠነጥን ነው ተብሏል፡፡
በምረቃ ሥነስርዓቱ ላይ የመጽሐፍ ዳሰሳና ውይይትም ተካሂዷል፡፡ የምርቃት ሥነስርዓቱን ያዘጋጀው ኢጋ ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን እንደሆነ ታውቋል፡፡

Read 2054 times