Saturday, 06 June 2015 14:28

“የፍቅር ገፆች” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(2 votes)

የወጣት ፍሬዘር ዘውዴን (ቬኛ) የግጥሞችና ደብዳቤዎች ስብስብ የያዘው “የፍቅር ገፆች” የተሰኘ መድበል ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ለንባብ በቅቷል፡፡
መፅሃፉ በ110 ገፆች 52 ግጥሞችንና 12 ደብዳቤዎችን ያካተተ ሲሆን ለአገር ውስጥ በ30 ብር፣ ለውጭ አገራት በ9.99 ዶላር እንደሚሸጥ ታውቋል፡፡

Read 1443 times