በዛሬዉ እለት በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንሰቲትዩት በመገኘት ለሁለት ወራት ስለሰዉሰራሽ አስተዉሎት ቴክኖሎጅ ምንነት እና ጠቀሜታ ስልጠና ተከታትለዉ የተመረቁ የነገ ሀገር ተረካቢ ወጣቶችን ተመልክቻለሁ፡፡
ልጆቻችን የኢትዮጵያን ችግሮች በሰዉ ሰራሽ አስተዉሎት በመታገዝ ለመፍታት ቁልፍ የሆነዉን እዉቀት መገብየታቸዉ ተስፋ ሰጭ ነዉ፡፡
በልጆቹ አቅም በመገረም የሃገራችንን እድገት ለማረጋገጥ እንደሚችሉ ሙሉ እምነት አለኝ፡፡
Saturday, 11 November 2023 19:35
"የነገዋ ኢትዮጵያ በእናንተ ትልቅ ተስፋ አላት" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
Written by Administrator
Published in
ዜና