Tuesday, 20 February 2024 00:00

"ዶቃ" አሸነፈ !!

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በቅድስት ይልማ ተዘጋጅቶ በማህደር አሰፋ ፕሮዲዩስ የተደረገው ዶቃ ልብ አንጠልጣይ ፊልም "Los Angeles”ከተማ ውስጥ በተዘጋጀው በፓን አፍሪካን ፊልም ፌስቲቫል ላይ ተሳትፎ በ" Audience Choice Awards” አሸናፊ መሆን ችሏል::

በአፍሪካዊያን የጥበብ ስራዎች ላይ ትኩረትን ያደረገው ፓን አፍሪካ ፊልም ፌስቲቫል ከ32 ዓመታት በፊት የተመሰረተ ነው።

ቅድስት ይልማ ከአሁን ቀደም "ረቡኒ" ፣ "ታዛ" ፊልሞችንና "እረኛዬ" ድራማን ጨምሮ ከአስር በላይ ስራዎችን ለተደራሲያን ማቅረቧ ይታወሳል::

Read 781 times