"ግጥም ሲጥም "ለሁሉም ክፍት የሆነ የኪነጥበብ መድረክ ተመልሷል። በዚህም ሳምንትም የቦታ ለወጥ አድርጎ ነገ ረቡዕ መጋቢት 25 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ውስጥ ይካሄዳል ተብሏል።
Created on 22 July 2024
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ሃላፊዎች በሙስናና በሃብት ምዝበራ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።በቁጥጥር ስር ከዋሉት ሃላፊዎች መካከል የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ እና ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዶ/ር ታምራት ታገሰ ይገኙበታል።የዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ለአንድ የዩኒቨርስቲው የፋይናንስ ቡድን መሪ የ790 ቀናት አበ
Created on 22 July 2024
ኬሮድ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ለአራተኛ ጊዜ በትናንትናው ዕለት በወልቂጤ ከተማ ተካሂዷል። የ15 ኪሎሜትር የሩጫ ውድድርን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ስፖርታዊ ፍልሚያዎች ተደርገዋል።የባሕል እና ስፖርት ሚኒሰቴር የስፖርት ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት፣ አትሌት ሰለሞን ባረጋ፣ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግ
Created on 20 July 2024
የትጥቅ ትግል ተፋላሚዎች ደህንነታቸው ተጠብቆ በምክክሩ ላይ እንዲሳተፉ የሚያስችል አቅም እንዳለው የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) ባለፈው ረቡዕ ሐምሌ 10 ቀን 2016 ዓ.ም በጽሕፈት ቤታቸው ከሌሎች ኮሚሽነሮች ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ለተፋላሚዎቹ አ
Created on 20 July 2024
የህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል፤ “የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ለመጓተቱ የፌደራል መንግስትን ተጠያቂ አድርገዋል። ባለፈው ሰኞ ሃምሌ 8 ቀን 2016 ዓ.ም ከራዲዮ ፍራንስ ኢንተርናሽናል (RFI) ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት ዶ/ር ደብረፅዮን፤ የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ሁለት
Created on 20 July 2024
“ነዋሪው ቅሬታውን የሚሰማው አካል የለም”- የከተማ አስተዳደሩ ነገ በጉዳዩ ዙሪያ ነዋሪውን ያወያያልበአማራ ክልል፣ አዊ ዞን፣ አንከሻ ጓጉሳ ወረዳ፣ ግምጃ ቤት ከተማ በቡድን የተደራጀ የዘረፋ ድርጊት መስፋፋቱን ነዋሪዎች ገልጸዋል። ይኸው የዘረፋ ድርጊት የሚፈጸመው የጦር መሳሪያ በመጠቀም መሆኑንም አክለው ተናግረዋል።
የዩንቨርሲቲ ተማሪ ነው፣ አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ይጽፋል፣ ሞጋች ነው፣ የውይይት ባሕሉ ድንቅ ነው፣ መጻሕፍት
በደራሲ እያዩ ዳኛው የተሰናዳውና “ናዋዥ” የተሰኘው አዲስ የግለ ታሪክ መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት
የዓለማችንን ምርጥና ስመጥር የአጭር ልብወለድ ድርሰቶችን ትርጉም የያዘው “ደማቆቹ“ የተሰኘ መድበል በገበያ ላይ ውሏል፡፡ መጽሐፉ