ዛሬ ሰኞ ሚያዝያ 7 2016 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ጥሪ የተደረገላቸው የጥበብ ቤተሰቦች እና እንግዶች በተገኙበት በቀይ ምንጣፍ ሥነ-ሥርዓት ይመረቃል::
ፊልሙ በደራሲና ዳይሬክተር ፍፁም ክብረት ተዘጋጅቶ በሪች ፊልም ፕሮዳክሽን የቀረበ ሲሆን አርቲስት ሰለሞን ሙሄ ፣አርቲስት ማራማዊት አባተ አርቲስት ሙሉአለም ጌታቸው፣ አርቲስት እየሩሳሌም ገበየሁ ፣ አርቲስት ሔቨን ሀብቱ፣ አርቲስት ያሬድ ኤጎ እና ሌሎችም በተዋናይነት የተሳተፉበት ፊልም ነው።
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና