Monday, 22 April 2024 17:11

የፋሲካ ባዛርና ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በባሮክ ኢቨንት ኦርጋናይዘር አ.ማ የተዘጋጀው የፋሲካ ባዛርና ኤክስፖ ቅዳሜ ሚያዝያ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ ባለሃብቶችና ታዋቂ ግለሰቦች በተገኙበት በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ተከፈተ፡፡

የፋሲካ ባዛርና ኤክስፖው እስከ ሚያዝያ 26 ቀን 2016 ዓ.ም ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡

በዚህ ባዛርና ኤክስፖ ሸማቹ የህብረተሰብ ክፍል በዓልን ምክንያት አድርጎ ከሚገጥመው የዋጋ ንረት በተመጣጣኝና በቅናሽ ዋጋ ከራሱ ከአምራችና አስመጪው የሚገበያይበት ሲሆን፤ አምራችና ሸማቹም ከፍተኛ የገበያ ሽያጭ በማግኘት ተጠቃሚ የሚሆንበት ነው ተብሏል፡፡

Read 549 times Last modified on Monday, 22 April 2024 17:47