በ1989 እ.ኤ.አ የኢራኑ ኃይማኖታዊ መሪ አያቶላህ ሆሚኒ “ሳታኒክ ሰርቨስ” የሚባለው መጽሐፉ የእስልምናን ክብር አጉድፏል በሚል የተወሰቀው ሳልማን ሩሽዲ ባለበት እንዲገደል ትዕዛዝ አስተላልፈዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ሳልማን ሩሽዲን ለገደለ ወይም ያለበትን ለጠቆመ እስከ 12 ሚሊዮን ዶላር ወሮታ እንደሚከፍል የኢራን መንግሥት ይገልጻል፡፡ ሳልማን ሩሽዲ የግድያ አዋጅ ከመጣበት በኋላ ባልታወቁ ስፍራዎች በመደበቅ ሲኖር ቆይቷል፡፡ ላለፉት 30 ዓመታት በሙያው የሠራው ደራሲው በህንድ ቦምቤይ ውስጥ ነው የተወለደ፡፡ “ጆሴፍ አንቶን” በሚል ርዕስ በ633 ገፆች ሰሞኑን ለገበያ የቀረበለ64ኛው ኤሚ አዋርድ ትልልቅ ተዋናዮች ተሸለሙ
ው አዲሱ የሳልማን ሩሽዲ መጽሐፍ ትኩረት ስቧል፡፡