ዜና
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ የወባ በሽታ ስርጭት ከወትሮው በተለየ መጠን መጨመሩ ተገልጿል። የዞኑ ጤና መምሪያ እንደገለጸው፤ በአምስት ወረዳዎች የታካሚዎች ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መጥቷል፡፡የመምሪያው ሃላፊ አቶ ጸጋዬ ኤካ ለአዲስ አድማስ በሰጡት ማብራሪያ፣ የወባ በሽታ ታማሚዎች ቁጥር መጨመሩን ጠቁመው፤…
Read 659 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 October 2024 13:00
በአፋርና ትግራይ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢ የአንበጣ መንጋ መፈልፈሉ ተነገረ
Written by Administrator
በአፋርና ትግራይ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢ የአንበጣ መንጋ መፈልፈሉ ተነግሯል። ይሁንና ይህ የአንበጣ መንጋ እስካሁን ድረስ ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ አለማድረጉ ተገልጿል።አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የትግራይ ክልል ግብርና ቢሮ አመራር ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ “ያሎ” በሚባል የአፋርና የትግራይ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢ የአንበጣ ምልክት…
Read 715 times
Published in
ዜና
የዛሬ 368 ቀናት ነበር - ኦክቶበር 7 ቀን 2023 ዓ.ም ማለዳ ላይ ወደ 6ሺ የሚጠጉ የሃማስ ታጣቂዎች ወደ ደቡባዊ እስራኤል በመሻገር በንጹሃን ዜጎች ላይ ያልተጠበቀ ድንገተኛ ጥቃት የፈጸሙት፡፡ በዚህ ጭካኔ በተሞላበት አሰቃቂ ጥቃት፣ ወደ 1,200 የሚጠጉ ሰዎች - እስራኤላውያንና ሌሎች…
Read 1007 times
Published in
ዜና
Tuesday, 08 October 2024 16:27
“የሌሎች መጠቀሚያ አትሁኑ፤ ራሳችሁ ተጠቃሚ ሁኑ እንጂ” - ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Written by Administrator
• ለከተማዋ ነዋሪዎች የቤት መስሪያ እንዲሆን 100 ሄክታር መሬት ተዘጋጅቷል • “ከ95 በመቶ በላይ ጥራት ያለው ስራ ሰርተናል” ብለዋል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ “የሌሎች መጠቀሚያ አትሁኑ፤ ራሳችሁ ተጠቃሚ ሁኑ እንጂ” ሲሉ ለከተማዋ ወጣቶች ጥሪ አቀረቡ። ከንቲባዋ…
Read 1077 times
Published in
ዜና
Tuesday, 08 October 2024 16:22
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 8 አዳዲስ የኮሪደር ልማቶችን ይፋ አድርጓል
Written by Administrator
• ቤታቸው ለሚፈርስ ነዋሪዎች የ5ቢ.ብር በጀት ተመድቧል የአዲስ አበባ ሁለተኛ ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ዕቅድ ይፋ የተደረገ ሲሆን፤ በሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት መዲናዋ 8 አዳዲስ የኮሪደር ልማቶችን ታከናውናለች ተብሏል፡፡ የኮሪደር ልማቱ በአጠቃላይ 132 ኪ.ሜ ርዝመት የሚሸፍን ይሆናል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ በዚህ…
Read 1112 times
Published in
ዜና
በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉ ተገለጸ። በዚህም መሰረት የቤንዚን ዋጋ በሊትር 91 ብር ከ14 ሳንቲም መግባቱ ነው የተገለጸው። የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባሰራጨው ደብዳቤ እንዳመለከተው፣ የዋጋ ጭማሪ የተደረገው በዓለም ገበያ የታየውን የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ላይ በመመስረት ነው።…
Read 1258 times
Published in
ዜና