ዜና

Rate this item
(1 Vote)
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ የወባ በሽታ ስርጭት ከወትሮው በተለየ መጠን መጨመሩ ተገልጿል። የዞኑ ጤና መምሪያ እንደገለጸው፤ በአምስት ወረዳዎች የታካሚዎች ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መጥቷል፡፡የመምሪያው ሃላፊ አቶ ጸጋዬ ኤካ ለአዲስ አድማስ በሰጡት ማብራሪያ፣ የወባ በሽታ ታማሚዎች ቁጥር መጨመሩን ጠቁመው፤…
Rate this item
(0 votes)
በአፋርና ትግራይ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢ የአንበጣ መንጋ መፈልፈሉ ተነግሯል። ይሁንና ይህ የአንበጣ መንጋ እስካሁን ድረስ ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ አለማድረጉ ተገልጿል።አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የትግራይ ክልል ግብርና ቢሮ አመራር ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ “ያሎ” በሚባል የአፋርና የትግራይ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢ የአንበጣ ምልክት…
Rate this item
(1 Vote)
የዛሬ 368 ቀናት ነበር - ኦክቶበር 7 ቀን 2023 ዓ.ም ማለዳ ላይ ወደ 6ሺ የሚጠጉ የሃማስ ታጣቂዎች ወደ ደቡባዊ እስራኤል በመሻገር በንጹሃን ዜጎች ላይ ያልተጠበቀ ድንገተኛ ጥቃት የፈጸሙት፡፡ በዚህ ጭካኔ በተሞላበት አሰቃቂ ጥቃት፣ ወደ 1,200 የሚጠጉ ሰዎች - እስራኤላውያንና ሌሎች…
Rate this item
(3 votes)
• ለከተማዋ ነዋሪዎች የቤት መስሪያ እንዲሆን 100 ሄክታር መሬት ተዘጋጅቷል • “ከ95 በመቶ በላይ ጥራት ያለው ስራ ሰርተናል” ብለዋል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ “የሌሎች መጠቀሚያ አትሁኑ፤ ራሳችሁ ተጠቃሚ ሁኑ እንጂ” ሲሉ ለከተማዋ ወጣቶች ጥሪ አቀረቡ። ከንቲባዋ…
Rate this item
(1 Vote)
• ቤታቸው ለሚፈርስ ነዋሪዎች የ5ቢ.ብር በጀት ተመድቧል የአዲስ አበባ ሁለተኛ ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ዕቅድ ይፋ የተደረገ ሲሆን፤ በሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት መዲናዋ 8 አዳዲስ የኮሪደር ልማቶችን ታከናውናለች ተብሏል፡፡ የኮሪደር ልማቱ በአጠቃላይ 132 ኪ.ሜ ርዝመት የሚሸፍን ይሆናል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ በዚህ…
Rate this item
(3 votes)
በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉ ተገለጸ። በዚህም መሰረት የቤንዚን ዋጋ በሊትር 91 ብር ከ14 ሳንቲም መግባቱ ነው የተገለጸው። የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባሰራጨው ደብዳቤ እንዳመለከተው፣ የዋጋ ጭማሪ የተደረገው በዓለም ገበያ የታየውን የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ላይ በመመስረት ነው።…
Page 12 of 461