ዜና
Saturday, 12 August 2023 20:44
በመዲናዋ የግብረ-ሰዶም ተግባር ይፈፀምባቸዋል ተብለው በተጠረጠሩ ተቋማት ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው ተባለ
Written by Administrator
“ግብረሰዶማዊነት በሀገራችን ህግ ፍጹም የተከለከና በህግ የሚያስጠይቅ ተግባር ነው” የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ፣ በከተማዋ የግብረሰዶም ተግባር ይፈፀምባቸዋል ተብለው በተጠረጠሩና ጥቆማ በተሰጠባቸው ሆቴሎች፣ ባሮችና ሬስቶራንቶች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የገለጸ ሲሆን፤ ከህብረተሰቡ ለሚደርሰው ጥቆማ፣ ከአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ…
Read 1637 times
Published in
ዜና
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ምክትል ሊቀመንበር አቶ መልካሙ ሹምዬ፣ ከድርጅቱ የምክትል ሊቀመንበርነትና ከስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልነት ሰሞኑን በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸው ታውቋል፡፡በሳለፈው ረቡዕ ነሐሴ 3 ቀን 2015 ዓ.ም ለፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ በተፃፈ ደብዳቤ፣ ከድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበርነትና ከስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልነት በፈቃዳቸው…
Read 1632 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 August 2023 20:43
አሜሪካና እንግሊዝን ጨምሮ 5 አገራት በኢትዮጵያ የሰላማዊ ሰዎች ሞትና ጥቃት ያሳስበናል አሉ
Written by Administrator
የተመድ የሰብአዊ መብት ኮሚሽንም፣ በአማራ ክልል እየተባባሰ የመጣው ግጭት በጽኑ አሳስቦናል ብሏል- የአውሮፓ ህብረት ልዑክ 19 አገራት ኤምባሲዎችም በጋራ መግለጫቸው በአማራ ክልል በተቀሰቀሰው ሁከት የዜጎች ሞትና አለመረጋጋት እንዳሳሰባቸው ገልጸዋልበኢትዮጵያ በተለይም በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ የተከሰቱት ግጭቶች እንዳሳሰባቸው እንግሊዝና አሜሪካን ጨምሮ…
Read 1290 times
Published in
ዜና
Friday, 11 August 2023 00:00
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሰረት፣ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ተጠርጣሪዎች ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሆነ ተገለጸ
Written by Administrator
በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ መሰረት 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ፣ የጠቅላይ መምሪያ ዕዝ አስታወቀ።የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) በወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፣ የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ ያከናወናቸውን የመጀመሪያ ምዕራፍ ተግባራት መገምገሙን…
Read 1225 times
Published in
ዜና
- የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የፌደራል መንግስት ጣልቃ እንዲገባ በይፋ ጠይቀዋል - የሚኒስትሮች ም/ቤት በክልሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ወስኗል- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ጎንደርና ላሊበላ የሚያደርገዉን በረራ አቋርጧል- እንግሊዝና ስፔን ዜጎቻቸው ወደ አማራ ክልል እንዳይጓዙ አስጠንቅቀዋል ለወራት በተለያዩ የአማራ ክልል…
Read 2417 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 August 2023 12:11
“ሀብት ንብረቴ በዞኑ የአስተዳደር በደል ሳቢያ እየተዘረፈብኝ ነው” - ባለሃብቱ “የባለሃብቱ ክስና አቤቱታ የዞኑን ገጽታ ለማጉደፍ ያለመ ነው” - የጋሞ ዞን አስተዳደር
Written by Administrator
በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን 2ሺ ካ.ሜ መሬት ወስዶ በሙዝ እርሻ፣ በግመል እንዲሁም በበግና ከብት እርባታ ላይ መሰማራቱን የሚገልጸው ኦልግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላ. የተ. የግል ማህበር፣ በዞኑ ባለው የአስተዳደር በደል ሳቢያ ሃብት ንብረቱ እየተዘረፈበት መሆኑን አስታውቋል፡፡ የጋሞ ዞን አስተዳደር በበኩሉ፣ በኦልግሪን…
Read 2069 times
Published in
ዜና