ዜና
Saturday, 23 May 2026 18:25
የኢትዮጵያ “አረንጓዴ ወርቅ” በብራዚል የቡና ጎርፍና በአውሮፓ አዲስ ሕግ አደጋ ላይ ወድቋል
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ዋነኛ የውጭ ምንዛሬ ምንጭና የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት የሆነው የቡና ኤክስፖርት ዘርፍ በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ፈተና ተደቅኖበታል። ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ባለፉት ሦስት ዓመታት የነበረውን የቡና እጥረት ሙሉ በሙሉ ያካክሳል የተባለውና በታሪክ ከፍተኛ የሆነው የብራዚል ቡና ምርት ገበያውን ለማጥለቅለቅ…
Read 1603 times
Published in
ዜና
Thursday, 21 May 2026 18:28
ጠ/ሚኒስትር አብይ 6.9 ሚ. ተከታዮችን በማፍራት በአፍሪካ ሁለተኛው ተጽዕኖ ፈጣሪ መሪ ሆኑ
Written by Administrator
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በፌስቡክ ገጻቸው 6.9 ሚሊዮን ተከታዮችን በማፍራት፣ ከግብጹ ፕሬዝዳንት በመቀጠል በአህጉሪቱ በሁለተኛነት እጅግ ከፍተኛ ተከታይ ያለው ጠንካራ የዲጂታል ፖለቲካ መድረክ መገንባት ችለዋል። ይህ ሰፊ ተደራሽነታቸው በሀገር ውስጥና በአፍሪካ አቀፍ ደረጃ ያላቸውን ከፍተኛ ተጽዕኖ የሚያሳይ ሲሆን፣ ስለ ቀጣናዊ…
Read 2059 times
Published in
ዜና
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ደብረ ማርቆስ በ"ኤፍ ኤም" የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሲጓዙ የነበሩ 34 መንገደኞች በሰሜን ሸዋ ዞን በታጣቂዎች ታገቱ። እገታው የተፈጸመው ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በገብረ ጉራቻ እና በፊቼ ከተሞች መካከል "ዓሊዶሮ" ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ አውቶቡሱን…
Read 1823 times
Published in
ዜና
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ደብረ ማርቆስ በ"ኤፍ ኤም" የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሲጓዙ የነበሩ 34 መንገደኞች በሰሜን ሸዋ ዞን በታጣቂዎች ታገቱ። እገታው የተፈጸመው ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በገብረ ጉራቻ እና በፊቼ ከተሞች መካከል "ዓሊዶሮ" ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ አውቶቡሱን…
Read 1338 times
Published in
ዜና
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ደብረ ማርቆስ በ"ኤፍ ኤም" የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሲጓዙ የነበሩ 34 መንገደኞች በሰሜን ሸዋ ዞን በታጣቂዎች ታገቱ። እገታው የተፈጸመው ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በገብረ ጉራቻ እና በፊቼ ከተሞች መካከል "ዓሊዶሮ" ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ አውቶቡሱን…
Read 1350 times
Published in
ዜና
Thursday, 21 May 2026 18:21
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚፈጸሙ የጅምላ እስሮች አሳሳቢ መሆናቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
Written by Administrator
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ አካላት የሚፈጸሙ ከሕግ አግባብ ውጪ የሆኑ የአፈሳና የጅምላ እስር ድርጊቶች አሁንም አሳሳቢ ሆነው መቀጠላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታውቋል። ኮሚሽኑ በክልሉ አንዳንድ ፖሊስ ጣቢያዎች ባደረገው የሰብዓዊ መብቶች ክትትል ላይ ተመስርቶ በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት፤ ያለ ፍርድ…
Read 1729 times
Published in
ዜና

