ዜና

Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ዋነኛ የውጭ ምንዛሬ ምንጭና የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት የሆነው የቡና ኤክስፖርት ዘርፍ በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ፈተና ተደቅኖበታል። ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ባለፉት ሦስት ዓመታት የነበረውን የቡና እጥረት ሙሉ በሙሉ ያካክሳል የተባለውና በታሪክ ከፍተኛ የሆነው የብራዚል ቡና ምርት ገበያውን ለማጥለቅለቅ…
Rate this item
(1 Vote)
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በፌስቡክ ገጻቸው 6.9 ሚሊዮን ተከታዮችን በማፍራት፣ ከግብጹ ፕሬዝዳንት በመቀጠል በአህጉሪቱ በሁለተኛነት እጅግ ከፍተኛ ተከታይ ያለው ጠንካራ የዲጂታል ፖለቲካ መድረክ መገንባት ችለዋል። ይህ ሰፊ ተደራሽነታቸው በሀገር ውስጥና በአፍሪካ አቀፍ ደረጃ ያላቸውን ከፍተኛ ተጽዕኖ የሚያሳይ ሲሆን፣ ስለ ቀጣናዊ…
Rate this item
(0 votes)
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ደብረ ማርቆስ በ"ኤፍ ኤም" የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሲጓዙ የነበሩ 34 መንገደኞች በሰሜን ሸዋ ዞን በታጣቂዎች ታገቱ። እገታው የተፈጸመው ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በገብረ ጉራቻ እና በፊቼ ከተሞች መካከል "ዓሊዶሮ" ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ አውቶቡሱን…
Rate this item
(0 votes)
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ደብረ ማርቆስ በ"ኤፍ ኤም" የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሲጓዙ የነበሩ 34 መንገደኞች በሰሜን ሸዋ ዞን በታጣቂዎች ታገቱ። እገታው የተፈጸመው ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በገብረ ጉራቻ እና በፊቼ ከተሞች መካከል "ዓሊዶሮ" ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ አውቶቡሱን…
Rate this item
(0 votes)
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ደብረ ማርቆስ በ"ኤፍ ኤም" የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሲጓዙ የነበሩ 34 መንገደኞች በሰሜን ሸዋ ዞን በታጣቂዎች ታገቱ። እገታው የተፈጸመው ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በገብረ ጉራቻ እና በፊቼ ከተሞች መካከል "ዓሊዶሮ" ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ አውቶቡሱን…
Rate this item
(1 Vote)
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ አካላት የሚፈጸሙ ከሕግ አግባብ ውጪ የሆኑ የአፈሳና የጅምላ እስር ድርጊቶች አሁንም አሳሳቢ ሆነው መቀጠላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታውቋል። ኮሚሽኑ በክልሉ አንዳንድ ፖሊስ ጣቢያዎች ባደረገው የሰብዓዊ መብቶች ክትትል ላይ ተመስርቶ በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት፤ ያለ ፍርድ…
Page 6 of 496