ዜና
Monday, 03 July 2023 19:08
በኬንያ ደህንነቶች ታፍነው ተወስደዋል የተባሉትን ኢትዮጵያዊ ባለሃብት በተመለከተ ለጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ተማጽኖ ቀረበላቸው
Written by ልዩ ሪፖርታዥ
(ልዩ ሪፖርታዥ)*ባለሃብቱ አቶ ሳምሶን ታፍነው ከተወሰዱ በኋላ ለ1ዓመት ከዘጠኝ ወር ያሉበት አልታወቀም *ባለቤታቸው ወ/ሮ ሚላን፣ ጠ/ሚኒስትሩ በጉዳዩ ጣልቃ ገብተው መፍትሄ እንዲሰጧቸው ተማጽነዋል *”የልጆቼን ጥያቄ መመለስ አቅቶኛል፤ መተኛትም ሆነ ትምህርታቸውን መከታተል አልቻሉም”ለ18 ዓመታት በኬንያ ናይሮቢ በከፍተኛ ኢንቨስትመንት ላይ ተሰማርተው ኑሮአቸውን ሲመሩ…
Read 1845 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 July 2023 00:00
ኢዜማ ለገዥው ፓርቲ ወግኗል ያሉ አባላቱና አመራሮቹ ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸውን ቀጥለዋል
Written by Administrator
ትናንት 250 አባላትና አመራሮቹ ፓርቲውን መልቀቃቸውን ይፋ አድርገዋል ለገዥው ብልፅግና ፓርቲ ወግኗል ያሉ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አባላትና አመራሮች በግልና በቡድን ፓርቲውን መልቀቃቸውን ቀጥለዋል። በትናንትናው ዕለት ከ250 በላይ የዞንና የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የፓርቲው አባላት ኢዜማን ለቀው መውጣታቸውን ይፋ አድርገዋል።አመራሮቹና…
Read 1557 times
Published in
ዜና
በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አስተባባሪነት የሚሰሩ ሜጋ ፕሮጀክቶች ፣ የመንግስትን የፋይናንስ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ ተከትሎ እየተፈጸሙ ስለመሆናቸው የፌደራሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የኦዲት ስራ እንዲያከናውን ጥያቄ ቀረበ። እስከ አሁን ኦዲት ያልተደረገበት ምክንያት ለምክር ቤቱ እንዲብራራም ጠይቋል፡፡የፌደራል ዋና ኦዲተር፣ የፌደራል…
Read 1089 times
Published in
ዜና
የታይም ጀነራል ቢዝነስ ግሩፕ ባለቤትና ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት ባለሀብት አቶ መኩሪያ ባሳዬ፣ በሁሉም ክልሎች የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን ሊገነቡ መሆኑን አስታወቁ።የመጀመሪያውን የት/ቤት ግንባታ ባለሀብቱ ሀብት ባፈረሩበት የሲዳማ ክልል ወንዶ ወረዳ፣ ዩዎ ቀበሌ ውስጥ በሚገኘው ዩዎ ት/ቤት ግቢ ውስጥ ለሚገነባው…
Read 963 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 July 2023 00:00
“መልካም እውቀት በክረምት” በሚል መርህ የልጆች የክረምት ሥልጠና ይሰጣል
Written by Administrator
በመላው ሀገሪቱ ለህፃናት ጥራት ያለው ትምህርት የመስጠት ራዕይ የሰነቀው ዲቤክ አለም አቀፍ የእውቀት ማዕከል፣ “መልካም ዕውቀት በክረምት” በሚል መርህ ለሁለት ወር የሚቆይ የልጆች ስልጠና ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ማእከሉ ይህን ያስታወቀው ባለፈው ረቡዕ ሰኔ 21 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በሳፋየር አዲስ…
Read 831 times
Published in
ዜና
ከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ውስጥ በሚገኘው የኦሮሚያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በንፁሃን ዜጎችና በመንግስት የስራ ሃላፊዎች ላይ የሚፈፀመው እገታና ግድያ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ በያዝነው ሰኔ ወር በ10 ቀናት ጊዜ ውስጥ ብቻ ሁለት የወረዳ አስተዳዳሪዎች በታጣቂዎች ታግተው ከተወሰዱ በኋላ ተገድለው ተጥለው ተገኝተዋል፡፡የኦሮሚያ ክልል…
Read 2279 times
Published in
ዜና