ዜና
ኢትዮጵያውያን ግጭቶችና ልዩነቶችን ከሚፈጥሩ አጀንዳዎች ይልቅ ብሔራዊ ጥቅምን በሚያስከብሩ አጀንዳዎች ላይ የጋራ አቋም መያዝ እንዳለብን ኡስታዝ ጀማል በሽር ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ የዓባይ ጉዳይን በተመለከተ ያላትን አቋም ለአረብ ሀገራት በአረብኛ ቋንቋ በስፋት በማድረስ የሚታወቁት ኡስታዝ ጀማል በሽር፤ እንደ ሕዝብ ብሔራዊ የሆኑ አጀንዳዎቻችን…
Read 665 times
Published in
ዜና
Thursday, 05 December 2024 18:46
የትግራይ የፖለቲካና የጸጥታ አመራሮች ጠ/ሚኒስትሩ በተገኙበት በአዲስ አበባ ውይይት አድርገዋል
Written by Administrator
• በመቀሌ የህወሓት ጽ/ቤት ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ፈቃድ ጠየቀ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳና የህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤልን ጨምሮ የክልሉ የፖለቲካና የጸጥታ አመራሮች በአዲስ አበባ፣ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት፣ ከፌደራል መንግሥት አመራሮች ጋር በትግራይ ክልል ባለው…
Read 1204 times
Published in
ዜና
• ሁለት ታዋቂ ሴት አርቲስቶች በአመራሩ ተካትተዋል የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ዛሬ በጊዮን ሆቴል ያካሄደ ሲሆን፤ ለቀጣይ አራት አመታት የሚመሩትን ፕሬዚዳንትና ሥራ አስፈፃሚዎችን መርጧል። አርቲስት ማስተዋል ወንደሰንና አርቲስት ሐረገወይን አሰፋ በአመራሩ ውስጥ ተካትተዋል፡፡ ፌዴሬሽኑ የቀድሞውን…
Read 1072 times
Published in
ዜና
Wednesday, 04 December 2024 09:39
“በአሁኑ ወቅት ሕዝቡ በራስ ተነሳሽነት ራሱን ለመጠበቅ እያደረገ ያለው ጥረት ሊደገፍና ሊበረታታ እንጂ እንደወንጀል ሊቆጠር አይገባም” - እናት ፓርቲ
Written by Administrator
እናት ፓርቲ ትናንት ህዳር 24 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ በኦሮሚያ ክልል፣ ምሥራቅ ወለጋ ዞን፣ የአንዶዴ ዲቾ እና ደጋ ጂጊ ቀበሌዎች ነዋሪዎች “መከላከያ ሰራዊት ነን” ያሉ ሃይሎች ሰኞ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም. ከንጋት 12 ሰዓት እስከ ጠዋት 3 ሰዓት…
Read 818 times
Published in
ዜና
“እገዳው ከባድ ጫና እየመጣ መሆኑን ጠቋሚ ነው” ለሰሞኑ በ3 የሲቪል ማህበረሰብድርጅቶች ላይ የተጣለው ዕገዳ ከሲቪል ማሕበረሰብ ዓዋጅ ያፈነገጠ መሆኑ እንደሚያሳስብ “ቅድሚያ ለሰብዓዊ መብቶች” የተሰኘው ተቋም ገልጿል። ተቋሙ እንደገለጸው፤ ሕጉ በሚያዘው መሰረት ብቻ መርምሮ ለታገዱት የሲቪል ድርጅቶች ተገቢ መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቋል።ቅድሚያ…
Read 1113 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 November 2024 20:28
የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተፋላሚ ወገኖችን ለማደራደር ዝግጁነቱን ገለፀ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶች ውስጥ ሚና ያላቸውን ተፋላሚ ወገኖች ለማደራደር ዝግጁ መሆኑን ገልጿል። የጉባዔው የበላይ ጠባቂ አባቶች፣ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን በማሰብ የሰላም ጥሪ አቅርበዋል።የጉባዔው የበላይ ጠባቂ አባቶችና የስራ አስፈጻሚ ቦርድ ባለፈው ማክሰኞ ሕዳር 17 ቀን…
Read 1096 times
Published in
ዜና