ዜና
በየአሥር ዓመቱ እየተመላለሰ እንደሚጎበኘን ድርቅና ርሃብ ልክ በታሪካችን የፈተነን ጠላት የለም። አያሌ ውድ ዜጎቻችንን ሕይወት ቀጥፏል። በምግብ ራሳችንን ያለመቻል ችግር ህጻናትን ለመቀንጨር፣ ወጣቶችን ለስደት፣ አረጋውያንን ለጉስቁልና፣ የቀንድና ጋማ ከብቶቻችንን ለእልቂት ዳርጓል። ቅኝ ሊገዙን የመጡ የውጭ ወራሪዎች በርሃብና ቸነፈር ልክ አልፈተኑንም።…
Read 10656 times
Published in
ዜና
አዲስ የተቋቋመውን አገራዊ የምክክር ኮሚሽን፣ በኮሚሽነርነት እንዲመሩ የተመረጡ አባላት በፍጹም ገለልተኛነት ሥራቸውን ለማከናወን ቃል የገቡ ሲሆን ኮሚሽነሩ ፕ/ር መስፍን አርአያ፤ የመንግስት ጣልቃ ገብነት ካለ ከሃላፊነታቸው እንደሚለቁ አስታውቀዋል፡፡ በዚህ የኮሚሽኑ ተልዕኮና ተግባር ውስጥ የመንግስት አስፈጻሚ አካል ጣልቃ ገብነት እንደማይኖር አምናለሁ ያሉት…
Read 10594 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 February 2022 12:03
በትግራይ ከፍተኛ የነዳጅ፣ የጥሬ ገንዘብና የመድሃኒት እጥረት መከሰቱ ተገለጸ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ህውሓት በአፋር በኩል በቀጠለው ጦርነት ሳቢያ ካለፈው ህዳር ወር ጀምሮ ወደ ትግራይ መሰረታዊ የእርዳታ ቁሳቁሶችን ማጓጓዝ አለመቻሉን ተከትሎ የነዳጅ፣ የጥሬ ገንዘብና መድኃኒቶች እንዲሁም የምግብ እጥረት መከሰቱን የተባበሩት መንግስታት ምግብ ፕሮግራም ኤጀንሲ አስታወቀ።የእርዳታ ቁሳቁሶች ይጓጓዝበት የነበረው የአፋርና ትግራይ አካባቢ ላይ ህውሓት…
Read 10774 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 February 2022 12:03
“ህብር ኢትዮጵያ” የሃገራዊ ምክክሩ አጀንዳዎች ቢሆኑ ያላቸውን ጉዳዮች አመለከት
Written by አለማየሁ አንበሴ
ተፋላሚ ሃይሎች ወደ ሰላማዊ መንገድ እንዲመለሱ ጥሪ አቅርቧል በቀጣይ የሚካሄደው የሃገራዊ ምክክር መድረክ ዋነኛ ትኩረቱን ሀገራዊ እርቅ፣ብሔራዊ መግባባትት የህገ መንግስቱ ጉዳይ እና የሽግግር ሂደት በሚፈጥርባቸው ጉዳዮች ላይ እንዲደረግ ህብር ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዎ ፓርቲ (ህብር) ጠይቋል፡፡በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ የሰጠው…
Read 648 times
Published in
ዜና
ጀንቦሮ ሪል እስቴት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ያጠናቀቃቸውን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ዛሬ ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ ለነዋሪዎቹ እደሚያስረክብ አስታወቀ። ሪል እስቴቱ በዘርፉ የመኖሪያ አፓርመንቶችንና የንግድ ሱቆችን በማልማት ስራ ላይ የተሰማራ ኩባንያ ሲሆን በግሉ ዘርፍ መንግስት ያስቀመጠውን የመኖሪያ ቤት ችግር የመቅረፍ እንቅስቃሴ…
Read 577 times
Published in
ዜና
ከአውሮፓ የአስርት አመታት የከፉ ቀውሶች አንዱ ነው የተባለለት የሩስያና የዩክሬን ፍጥጫ ባለፈው ረቡዕ ሩስያ ጦሯን በዩክሬን ተገንጣይ ክልሎች ማስፈሯን ተከትሎ፣ የባሰ መካረሩ የተነገረ ሲሆን አሜሪካና አውሮፓ ህብረትን ጨምሮ በርካታ አገራት በሩስያ ላይ የተለያዩ ማዕቀቦችን መጣላቸው ተጠቁሟል፡፡ የሩስያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን…
Read 4765 times
Published in
ዜና