ዜና
Saturday, 15 October 2022 11:06
መንግስትና ህውኃት ጦርነቱን በዘላቂነት ለማስቆም በቅን ልቦና ይደራደሩ ዘንድ ተጠየቁ
Written by Administrator
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅትን ለማስተባበርና ለመወከል የተቋቋመው የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ም/ቤት ፤ በሰሜን ኢትዮጵያ የሚካሄደውን ጦርነት በዘላቂነት ለማስቆም መንግስትና ህውሃት በቅን ልቦና እንዲደራደሩ ጠይቋል- በሳምንቱ መጀመሪያ ባወጣው መግለጫ፡፡ መንግስትና ህውኃት በሰላም ድርድሩ በሃገሪቱ ውስጥ ያሉ ዜጎችን ሁለንተናዊ ደህንነት የሚረጋግጥ ስምምነት…
Read 11067 times
Published in
ዜና
ዲጂታል የክፍያ ስርዓትን የሚከተሉ ከ40 በላይ ተቋማት የሚሳተፉበት “ዲጂታል ፋይናንስ ኢትዮጵያ 2022 ሾውኬዝ” የፊታችን ረቡዕ ጥቅምት 9 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ይከፈታል፡፡ “The Digital Financial Services Working Group” በተሰኙ ቡድኖች የተዘጋጀውና በተባበሩተ መንግስታት የካፒታል ፈንድ (UNCDF) የሚደገፈው ይሄው…
Read 10857 times
Published in
ዜና
ጄነራል ኢንሹራንስ ብሮከርስ 25ኛ ዓመቱን እያከበረ ነው በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የኢንሹራንስ ወር በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየተከበረ ሲሆን በሌላ በኩል ጀነራል ኢንሹራንስ ብሮከርስ የተመሰረተበትን 25ኛ የብር ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ መሆኑ ታውቋል።ጌጤነሽ ኃ/ማሪያምና ብርሃን ተስፋዬ ኢንሹራስ ብሮከርስ የህብረት ሽርክና ማህበር (GIB) የተመሰረተበትን…
Read 10809 times
Published in
ዜና
• መንግስት የሰላም ድርድሩን መቀበሉ አሸናፊነቱን ያሳያል ተብሏል • የኢትዮጵያን ህዝብ ቀጣይ መከራ ለማስቀረት ድርድሩ ወሳኝ ነው • ድርድሩ ህገ-መንግስቱን መሰረት ያደረገ መሆን አለበት - (አረና ፓርቲ) በአፍሪካ ህብረት መሪነት በኢትዮጵያ መንግስትና በህወሓት ቡድን መካከል በነገው ዕለት እሁድ ሊካሄድ ታቅዶ…
Read 21821 times
Published in
ዜና
ህፃናት ለጦርነት እየተመለመሉ መሆኑን አውግዟል ህፃናት ለጦርነት እየተመለመሉ መሆኑን አውግዟል የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ከትላንት በስቲያ በኢትዮጵያ ጉዳይ ከተወያየ በኋላ ባወጣው የውሳኔ ሃሳብ፤ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ግጭት በአስቸኳይ ቆሞ በትግራይና በአዋሳኝ ክልሎች ያለአንዳች ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጠይቋል።በሰሜኑ ግጭት ህፃናት…
Read 11131 times
Published in
ዜና
Saturday, 08 October 2022 09:31
በጋምቤላ ከተማ በብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋምና ሠራተኞች ላይ ያነጣጠረ ጥቃትን ኢሰመኮ አወገዘ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም. በጋምቤላ ከተማ ላይ በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (በተለምዶ ኦነግ ሸኔ) እና የጋምቤላ ነጻነት ግንባር (ጋነግ) ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ በጋምቤላ ክልል የጸጥታ ኃይሎችና በታጣቂ ቡድኖቹ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰትን አስመልክቶ ያከናወነውን የምርመራ…
Read 10835 times
Published in
ዜና