ዜና

Rate this item
(2 votes)
የብልፅግና አባል ያልሆኑ መምህራን ለፓርቲው የገንዘብ ድጋፍ ተጠይቀዋል በሲዳማ ክልል፣ ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን፣ ደራራ ወረዳ የሚገኙ መምህራን የጥቅምት ወር ደመወዝ እንዳልተከፈላቸው ተናግረዋል። መምህራኑ አክለውም፣ በጉዳዩ ዙሪያ ጥያቄ ያነሱ መምህራን ለእስር መዳረጋቸውን አመልክተዋል።ደራራ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የሚያስተምሩ አንድ…
Rate this item
(4 votes)
- 27ኛውን ዓመታዊ የባለአክሲዮኖች ጉባኤ አካሂዷል ሕብረት ባንክ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 74.65 ቢሊዮን ብር ማድረሱን አስታወቀ። ባንኩ ይህን ያስታወቀው ከትላንት በስቲያ ሀሙስ ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም፣ በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል 27ኛውን የባለአክሲዮኖች ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት ነው።የቦርድ ሰብሳቢዋ…
Rate this item
(3 votes)
• 10 ታዋቂ የቡና አምራች ኩባንያዎች በፌስቲቫሉ ይሳተፋሉ • የኢትዮጵያ ቡና በጃዝ ሙዚቃ ይደምቃል ተብሏል • 3ሺ ገደማ ጎብኚዎች እንደሚታደሙበት ይጠበቃል በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው የተባለለት የቡና ፌስቲቫል (ኮፊ ፌስት) የፊታችን ቅዳሜና እሁድ በሸራተን አዲስ ሆቴል የሚካሄድ ሲሆን፤ በፌስቲቫሉ ላይ አሥር…
Rate this item
(2 votes)
በአደራ ከቆመበት የመኪና መሸጫ ግቢ ውስጥ በጥበቃ ሰራተኛው አማካኝነት የተሰረቀው መኪና ከአንድ አመት በኋላ ተገኘ። ጥበቃው መኪናውን ለመስረቅ አስቦና አልሞ፣ ሥራ ፈላጊ መስሎ በመኪና መሸጫው መቀጠሩንም አምኗል። ሰኔ 15 ቀን 2015 ዓ.ም፣ ለሰኔ 16 አጥቢያ፣ በአዲስ አበባ ቡልጋሪያ አካባቢ ከሚገኘው…
Saturday, 23 November 2024 20:31

የዲጂታል ኢትዮጵያ ተስፋዎች!!

Written by
Rate this item
(3 votes)
የ“ENJOY AI” አገር አቀፍ የመጨረሻ ውድድር አሸናፊዎች ተሸለሙ • አሸናፊዎቹ በቻይና በሚደረግ ውድድር ኢትዮጵያን ወክለው ይሳተፋሉ ቦሌ መድሃኒያለም ወረድ ብሎ በሚገኘው ቤስት ዌስተርን ፐርል አዲስ ሆቴል፣ 11ኛ ፎቅ ላይ በተሰደረው አዳራሽ፣ ከወትሮው ለየት ያሉ እንግዶች ታድመዋል፡፡ አህጉራዊ ጉባኤ ላይ ለመካፈል…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታት በኦሮሚያ የሚያከናውነውን ሥራ እንደሚያጠናቅቅ አስታውቋል። ኮሚሽኑ የቀረው የሥራ ዘመን ሦስት ወር ቢሆንም የተቋሙ የቆይታ ጊዜ እንዲራዘም መጠየቅ እንደማይፈልጉ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል፡፡ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ባለፈው ማክሰኞ ሕዳር 10 ቀን 2017…
Page 9 of 463