ዜና

Rate this item
(0 votes)
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ሌተናል ጀነራል አስራት ደኔሮ በአዲስ አበባ የሚገኘውን የጣልያን ኤምባሲ ምክትል አምባሳደር ሚ/ር ሉካ ካርፔንትዬሪን በቢሮአቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በሁለቱ አካላት መካከል በተደረገው የትውውቅና የውይይት መድረክ ላይ በቀጣይ ጊዜያት በጋራ ሊከናወኑ በሚችሉ የፖሊስና የፀጥታ ተግባራት…
Rate this item
(0 votes)
የደቡብ ሱዳን መንግሥት፣ ግብፅ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው የላይኛው ናይል ግዛት ፓጋክ አካባቢ ያቋቋመችውን ወታደራዊ ጦር ሠፈር በአስቸኳይ እንድትዘጋ ማዘዙን የዓረብኛ የዜና ምንጮች በሰፊው ዘግበዋል። ይህ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አቅራቢያ የተገነባውና ወታደራዊ ሥልጠና የመስጠት እንዲሁም የናይል ወንዝ ፍሰትን የመቆጣጠር ስውር…
Rate this item
(2 votes)
Rate this item
(0 votes)
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎና በኡጋንዳ እየተስፋፋ ያለውን የኢቦላ ወረርሽኝ ተከትሎ፣ ለቫይረሱ የተጋለጡ ወይም በበሽታው የተያዙ የአሜሪካ ዜጎችን ለይቶ ማቆያ የሚሆን ተቋም በኬንያ ለመገንባት ማቀዱን ዎል ስትሪት ጆርናል ዘግቧል። ይህንን ተቋም ለማቋቋምም የአሜሪካ የህዝብ ጤና አገልግሎት የተባለው የሲቪል መኮንኖች…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል በሚገኙ 32 ፖሊስ ጣቢያዎች ባደረገው የሰብዓዊ መብት ክትትል፣ “ወቅታዊ ጉዳይ’’ በሚል ምክንያት የተያዙ ተጠርጣሪዎች እስከ ሰባት ወራት ድረስ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ለተራዘመ እስር መዳረጋቸውን አስታውቋል። ተጠርጣሪዎች ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንደሚታሰሩ፣ በሕጉ በተቀመጠው…
Rate this item
(1 Vote)
በምሥራቅ ቦረና ዞን ሊበን ወረዳ እየታየ ያለው አስደናቂ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ታሪካዊ ጉዞ ህያው ማረጋገጫ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅት የአካባቢው አርሶ አደሮች ከ 176,223 ሄክታር በላይ መሬት ማልማት የቻሉ ሲሆን፣ ከዚህ መሬትም…
Page 9 of 502