ዜና
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር ቤት ለማስመጣት የሚደረገው ጥረት “በወቅታዊ ሁኔታዎች” ምክንያት መዘግየቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቃባይ ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎቹን የመመለስ “ግዴታም፤ ኃላፊነትም ስላለበት” በዚያ አቅጣጫ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም ገልጸዋል። ቃል አቀባዩ ባለፈው…
Read 6366 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 February 2022 12:51
"በአሜሪካ የተዘጋጀው ረቂቅ ህግ ተግባራዊ ከሆነ፣ ከኢትዮጵያ አልፎ የአካባቢውን ሰላም ይጐዳል"
Written by Administrator
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ፣ ባለፈው ሃሙስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጹት፤ ኤች አር 6600 በሚል በአሜሪካ የተዘጋጀው ረቂቅ ህግ አላስፈላጊና በኢትዮጵያ ያለውን ሰላም የሚያቀጭጭ፣ የአካባቢውን ሰላምም የሚጎዳ ነው ብለዋል። ረቂቅ ህጉ እንዳይጸድቅ የተለያዩ ጥረቶች በተለያዩ አካላት እየተደረገ…
Read 2461 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 February 2022 12:38
በነዳጅ አቅርቦት ችግር ለሳምንት ምርቱን ያቋረጠውየፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ዳግም ስራ መጀመሩን አስታወቀ
Written by Administrator
በነዳጅ አቅርቦት ችግር ሳቢያ ለአንድ ሳምንት ማምረት አቋርጦ የነበረው የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ፤ ዳግም ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡የሸኔ ታጣቂ በፋብሪካው ላይ ጉዳት አድርሶበታል በሚል የተናፈሰው መረጃ መሰረተ ቢስ ነው ብሏል፤ኮርፖሬሽኑ፡፡ በአሁኑ ወቅት በዓመት 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል ስኳርና…
Read 1883 times
Published in
ዜና
በረሃ ላይ ብቻውን ምግብ እያበሰለ የነበረውን ታዳጊ ፎቶ ያነሳው ኢትዮጵያዊው ጋዜጠኛ ከፎቶው ጀርባ ስላለው ታሪክ ለቢቢሲ ተናግሯል። ፎቶውን በተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገጾች ብዙዎች ያጋሩት ሲሆን ለልጁ ገንዘብና የተለያዩ እርዳታዎችም ተሰባስበውለታል።ፎቶውን ያነሳው ጋዜጠኛ ቦሩ ኮንሶ ይባላል። በፎቶው ላይ ታዳጊው ብቻውን በረሃ…
Read 2279 times
Published in
ዜና
ሴቶች የፕሮስቴት ካንሰር ይይዛቸዋል ተብሎ ስጋት ከሚጣልበት ደረጃ ላይ የሚደርስ ችግር የለም ለማለት ይቻላል ይህ ሲባል ግን ጭርሱንም ስጋት የለም ለማለት አይደለም፡፡ አልፎ አልፎ በጣም ጥቂት በሚባል ደረጃ የሚሰማ የታማሚዎች ሪፖርት ቢኖር እንኩዋን እንደ ወንዶች የፕሮስቴት እጢ ኖሮአቸው ሳሆን Skene’s…
Read 8238 times
Published in
ዜና
Tuesday, 15 February 2022 17:43
ፍላጎታችን የወደፊቱ ታላላቅ ዳይሬክተሮችና ማኔጀሮች እንድትሆኑ ነው -ቢጂአይ ኢትዮጵያ-
Written by Administrator
ማክሰኞ የካቲት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኤፍቢኢ አዳራሽ ውስጥ ከ500 በላይ የሚሆኑ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ታድመው ነበር - ከ5ቱ የዩኒቨርሲቲው ግቢዎች የመጡ፡፡ እኒህ ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው ጋር በተያያዘ ጉዳይ አይደለም በአዳራሹ ውስጥ የተሰባሰቡት፡፡ ጉዳያቸው በቀጥታ ከቢጂአይ…
Read 7508 times
Published in
ዜና