ዜና
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ሌተናል ጀነራል አስራት ደኔሮ በአዲስ አበባ የሚገኘውን የጣልያን ኤምባሲ ምክትል አምባሳደር ሚ/ር ሉካ ካርፔንትዬሪን በቢሮአቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በሁለቱ አካላት መካከል በተደረገው የትውውቅና የውይይት መድረክ ላይ በቀጣይ ጊዜያት በጋራ ሊከናወኑ በሚችሉ የፖሊስና የፀጥታ ተግባራት…
Read 1341 times
Published in
ዜና
የደቡብ ሱዳን መንግሥት፣ ግብፅ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው የላይኛው ናይል ግዛት ፓጋክ አካባቢ ያቋቋመችውን ወታደራዊ ጦር ሠፈር በአስቸኳይ እንድትዘጋ ማዘዙን የዓረብኛ የዜና ምንጮች በሰፊው ዘግበዋል። ይህ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አቅራቢያ የተገነባውና ወታደራዊ ሥልጠና የመስጠት እንዲሁም የናይል ወንዝ ፍሰትን የመቆጣጠር ስውር…
Read 1254 times
Published in
ዜና
Read 3124 times
Published in
ዜና
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎና በኡጋንዳ እየተስፋፋ ያለውን የኢቦላ ወረርሽኝ ተከትሎ፣ ለቫይረሱ የተጋለጡ ወይም በበሽታው የተያዙ የአሜሪካ ዜጎችን ለይቶ ማቆያ የሚሆን ተቋም በኬንያ ለመገንባት ማቀዱን ዎል ስትሪት ጆርናል ዘግቧል። ይህንን ተቋም ለማቋቋምም የአሜሪካ የህዝብ ጤና አገልግሎት የተባለው የሲቪል መኮንኖች…
Read 2665 times
Published in
ዜና
Wednesday, 27 May 2026 11:39
በአማራ ክልል ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የታሰሩና የአካላዊ ቅጣት ሰለባ የሆኑ ተጠርጣሪዎች ጉዳይ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል በሚገኙ 32 ፖሊስ ጣቢያዎች ባደረገው የሰብዓዊ መብት ክትትል፣ “ወቅታዊ ጉዳይ’’ በሚል ምክንያት የተያዙ ተጠርጣሪዎች እስከ ሰባት ወራት ድረስ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ለተራዘመ እስር መዳረጋቸውን አስታውቋል። ተጠርጣሪዎች ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንደሚታሰሩ፣ በሕጉ በተቀመጠው…
Read 2698 times
Published in
ዜና
በምሥራቅ ቦረና ዞን ሊበን ወረዳ እየታየ ያለው አስደናቂ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ታሪካዊ ጉዞ ህያው ማረጋገጫ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅት የአካባቢው አርሶ አደሮች ከ 176,223 ሄክታር በላይ መሬት ማልማት የቻሉ ሲሆን፣ ከዚህ መሬትም…
Read 2503 times
Published in
ዜና

