ዜና
Saturday, 08 October 2022 09:31
በጋምቤላ ከተማ በብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋምና ሠራተኞች ላይ ያነጣጠረ ጥቃትን ኢሰመኮ አወገዘ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም. በጋምቤላ ከተማ ላይ በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (በተለምዶ ኦነግ ሸኔ) እና የጋምቤላ ነጻነት ግንባር (ጋነግ) ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ በጋምቤላ ክልል የጸጥታ ኃይሎችና በታጣቂ ቡድኖቹ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰትን አስመልክቶ ያከናወነውን የምርመራ…
Read 10838 times
Published in
ዜና
በደመወዝ ማሻሻያ ችግሩን መፍታት አይቻልም ለምን?የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ የተደረገ ሲሆን፤ ቤንዚን በሊትር 57 ብር ከ05 ሳንቲም፣ ነጭ ናፍጣ በሊትር 59 ብር ከ90 ሳንቲም፣ ኬሮሲን በሊትር 59 ብር ከ90 ሳንቲም መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። የአውሮፕላን ነዳጅ…
Read 21522 times
Published in
ዜና
ባለፈው ማክሰኞ መስከረም 17 ቀን 2015 ዓ.ም ለህክምና በራሱ አውቶሞቢል ወደ ክሊኒክ ሄዶ በዚያው ህይወቱ ያለፈው የድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ የአሟሟት መንስኤ እስካሁን ያልታወቀ ሲሆን፤ ፖሊስ ተጨማሪ ምርመራ በማድረግ ላይ መሆኑን መግለጹ ይታወሳል፡፡ በሳምንቱ መገባደጃ በተሰማው መረጃ፤ የድምጻዊው ደም ለምርመራ ወደ…
Read 21473 times
Published in
ዜና
ኦነግ ሸኔ እና በአማራ ኢ-መደበኛ ታጣቂዎች 100 ሰላማዊ ሰዎች ተገድለዋልበጋምቤላው ውጊያ የፀጥታ ኃይሎች ቢያንስ 50 ሰላማዊ ሰዎች ገድለዋል መንግስት የሲቪል ሰዎችን ደህንነት የማስጠበቅ ግዴታውን በአግባቡ መወጣት ይኖርበታልየኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፤ በኦሮሚያ ክልል፣ ሆሮጉዱሩ ወለጋ በአሙሩ ዞን፣ በሆሮ ቡልቅ እና…
Read 10421 times
Published in
ዜና
ሪፖርቱን ምዕራባውያንና ህወሓት ሲቀበሉት፤ ኢትዮጵያና በርካታ አገራት ተቃውመውታል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች መርማሪ ኮሚሽን በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ዙሪያ ያወጣው የምርመራ ሪፖርት እያወዛገበ ነው። መንግስት ሪፖርቱን “በምርመራ ሪፖርት ስም የቀረበ ፖለቲካዊ መግለጫ ነው” ሲል አጣጥሎታል።የመንግስታቱ የተመድ የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች…
Read 20529 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 September 2022 17:09
ግብረ ሃይሉ ህወሓት በአፋርና አማራ ክልል ሰብአዊ ጉዳት ማድረሱን አረጋግጫለሁ አለ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ከ2200 በላይ ሴቶች በህወሓት ሃይሎች ተደፍረዋል በኢሰመኮ እና በተመድ የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ቢሮ የጣምራ ምርመራ ቡድን ምክረ ሃሳብ መሰረት የተቋቋመው የሚኒስትሮች ግብረ ሃይል፣ ህውሓት በወረራ በገባባቸው የአማራና አፋር ክልሎች ከፍተኛ ሰብአዊ ጉዳት ማድረሱን በምርመራ ማረጋገጡን ገልጿል።ባለፈው ዓመት ህውሓት በሃይል…
Read 20339 times
Published in
ዜና