ዜና
Saturday, 30 November 2024 20:28
በሲዳማ ክልል መምህራን የጥቅምት ወር ደመወዝ እንዳልተከፈላቸው ተናገሩ
Written by Administrator
የብልፅግና አባል ያልሆኑ መምህራን ለፓርቲው የገንዘብ ድጋፍ ተጠይቀዋል በሲዳማ ክልል፣ ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን፣ ደራራ ወረዳ የሚገኙ መምህራን የጥቅምት ወር ደመወዝ እንዳልተከፈላቸው ተናግረዋል። መምህራኑ አክለውም፣ በጉዳዩ ዙሪያ ጥያቄ ያነሱ መምህራን ለእስር መዳረጋቸውን አመልክተዋል።ደራራ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የሚያስተምሩ አንድ…
Read 1039 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 November 2024 20:23
ሕብረት ባንክ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑ 74.65 ቢ.ብር መድረሱን አስታወቀ
Written by Administrator
- 27ኛውን ዓመታዊ የባለአክሲዮኖች ጉባኤ አካሂዷል ሕብረት ባንክ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 74.65 ቢሊዮን ብር ማድረሱን አስታወቀ። ባንኩ ይህን ያስታወቀው ከትላንት በስቲያ ሀሙስ ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም፣ በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል 27ኛውን የባለአክሲዮኖች ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት ነው።የቦርድ ሰብሳቢዋ…
Read 747 times
Published in
ዜና
• 10 ታዋቂ የቡና አምራች ኩባንያዎች በፌስቲቫሉ ይሳተፋሉ • የኢትዮጵያ ቡና በጃዝ ሙዚቃ ይደምቃል ተብሏል • 3ሺ ገደማ ጎብኚዎች እንደሚታደሙበት ይጠበቃል በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው የተባለለት የቡና ፌስቲቫል (ኮፊ ፌስት) የፊታችን ቅዳሜና እሁድ በሸራተን አዲስ ሆቴል የሚካሄድ ሲሆን፤ በፌስቲቫሉ ላይ አሥር…
Read 796 times
Published in
ዜና
በአደራ ከቆመበት የመኪና መሸጫ ግቢ ውስጥ በጥበቃ ሰራተኛው አማካኝነት የተሰረቀው መኪና ከአንድ አመት በኋላ ተገኘ። ጥበቃው መኪናውን ለመስረቅ አስቦና አልሞ፣ ሥራ ፈላጊ መስሎ በመኪና መሸጫው መቀጠሩንም አምኗል። ሰኔ 15 ቀን 2015 ዓ.ም፣ ለሰኔ 16 አጥቢያ፣ በአዲስ አበባ ቡልጋሪያ አካባቢ ከሚገኘው…
Read 1217 times
Published in
ዜና
የ“ENJOY AI” አገር አቀፍ የመጨረሻ ውድድር አሸናፊዎች ተሸለሙ • አሸናፊዎቹ በቻይና በሚደረግ ውድድር ኢትዮጵያን ወክለው ይሳተፋሉ ቦሌ መድሃኒያለም ወረድ ብሎ በሚገኘው ቤስት ዌስተርን ፐርል አዲስ ሆቴል፣ 11ኛ ፎቅ ላይ በተሰደረው አዳራሽ፣ ከወትሮው ለየት ያሉ እንግዶች ታድመዋል፡፡ አህጉራዊ ጉባኤ ላይ ለመካፈል…
Read 1044 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 November 2024 20:27
በሚቀጥሉት 3 ሳምንታት በኦሮሚያ የሚያከናውነውን ሥራ እንደሚያጠናቅቅ ኮሚሽኑ አስታወቀ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታት በኦሮሚያ የሚያከናውነውን ሥራ እንደሚያጠናቅቅ አስታውቋል። ኮሚሽኑ የቀረው የሥራ ዘመን ሦስት ወር ቢሆንም የተቋሙ የቆይታ ጊዜ እንዲራዘም መጠየቅ እንደማይፈልጉ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል፡፡ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ባለፈው ማክሰኞ ሕዳር 10 ቀን 2017…
Read 1015 times
Published in
ዜና