ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(9 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን እጅግ ባለፀጋ የሆኑ ባልና ሚስት ነበሩ፡፡ ከጊዜ በኋላ የወለዷት አንዲት ቆንጆ ልጅ ነበረቻቸው፡፡ ይህችን ቆንጆ ልጃቸውን ላግባ ብሎ የማይጠይቅ፣ በውበቷ የማይማረክ ጎበዝ የለም፡፡ ቤተሰቧ ግን አንድም ዕድሜዋን፣ አንድም ብስለቷን በማመዛዘን፣ ገና ለጋ መሆኗን በማሰብ፣ ላግባ ብሎ የጠየቀውን…
Rate this item
(4 votes)
 ሁለት ልጆች ናቸው - ገና ዘጠኝና ስምንት ዓመት ታዳጊዎች፡፡ ሆስፒታል ውስጥ፣ ጎን ለጎን አልጋ ላይ ተኝተው በየግላቸው ይቁነጠነጣሉ፡፡ ፈርተዋል። ግን፣ ‹‹ፈሪ›› እንዳይባሉ፣ ሰው እንዳያውቅባቸው፣ ስሜታቸውን አምቀው ለመደበቅ፣ ከራሳቸው ጋር እየታገሉ ነው፡፡ ተለቅ ያለው ልጅ፣ ራሱን ለማረጋጋት፣ ታናሽዬውንም ለማደፋፈር ወሬ ጀመረ፡፡…
Rate this item
(6 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ “እናትህ ልትሞት ነው” ተብሎ የተነገረው ወጣት በጣም ከመፍራቱ የተነሳ እቤቱ አካባቢ ወዳለ ተራራ ላይ ይወጣል፡፡ ከዚያም ሁሌ ጠዋት ጠዋት በተራራው አናት ብቅ እያለ፤ “ያች እናቴ ሞተች ወይ?”“አልሞቱም፤ ገና እያጣጣሩ ነው” ይሉታል፡፡ “ከረመች በላታ!” ይላል፡፡ ሌላም ቀን…
Rate this item
(18 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ በጣም ብርቱ ሰው ነበረ፡፡ ይህ ሰው ሃሳቡን ማጋራት ይወዳል:: ምግቡንም ብቻውን መመገብ አይወድም፡፡ መወያየትና የመጣላትን አዲስ ሃሳብ ማንሳትና ማዳበር ያዘወትራል፡፡ ነጋ ጠባ አስተውሎቱን የማሳደግና ልባዊ የብስለት ፀጋን የማጐልበት፣ የመወያየት፣ ተስፋና ምኞትን የማለምለም፣ ብርቱ ታታሪነትን የማፍካትና አዲስ…
Rate this item
(14 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን የሰፈር ባለቅኔዎችና ገጣሚያን አንድ ድግስ ላይ ተገናኙ፡፡ ቀጥለው ሙግት ገጠሙ፡፡ የመጀመሪያው ገጣሚ፡-‹‹እባክሽ እናቴ ራቤን ተቆጭው አንቺን ይፈራሻል አንጉተሽ ስትሰጪው››ሁለተኛው ገጣሚ፡- የትልቅነት ማቆሚያው እምን ድረስ ነው? ሦስተኛው መለሰ፡-የእኛ ልብ የፈቀደው ድረስ ነው አራተኛው፡- ተነሳ ወንድሜ መንገድ እንጀምር እኔም…
Rate this item
(9 votes)
በድሮ ጊዜ አንድ አንቱ የተባሉ አገረ ገዢ፣ በየክፍለ ሀገሩ እየተዘዋወሩ፣ ህዝቡን እየሰበሰቡ፣ ያነጋግሩ ነበር ይባላል፡፡ አብረዋቸው አዋጅ ገላጮች ነበሩ፡፡ አዋጅ ገላጮቹ በታወጁ አዋጆች ላይ ጥያቄ ቢነሳ የሚያብራሩ የሚገልጡ ናቸው፡፡ ህዝብ ከተሰባሰበ በኋላ፣ ባለሟሉ ይነሳና፤ “የአገራችን ህዝብ ሆይ! አገረ ገዢው እዚህ…