ርዕሰ አንቀፅ
ከረዥም ጊዜ በፊት በተካሄደ ጦርነት ውስጥ ተሳትፈው ወደ መንደራቸው የተመለሱ ተዋጊዎች ስለ ጦርነቱ ሂደት ይወያያሉ።አንደኛው፤“ጠላት ባይቆርጠን ኖሮ አንሸነፍም ነበር!”ሁለተኛው፤“የለም፤ ትልቁ ችግር የደጀን ጦር በሰዓቱ ስላልደረሰልን ነው። የፊት አውራሪው ጦር በጣም ፈጠነ። አዛዣችን “ቅደሙ! ቅደሙ!” ባይል ኖሮ ጦሩ በአንድ ፍጥነትና ረድፍ…
Read 11651 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 03 December 2022 12:08
“ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” (“ማለባበስ ይቅር”)
Written by Administrator
ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው። ግን ደህንነታችን ለመጠበቁ ምን መተማመኛ ይኖረናል?”ሦስተኛው፤“በተራ በተራ የሚጠብቅ ሰው እንመድብና ተረኛው…
Read 11557 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ ቀን አብረው በመንገድ እየሄዱ ሳሉ፣ ከሩቅ አንድ የሚያብረቀርቅ ነገር አዩ።…
Read 21834 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 November 2022 11:40
ዕቅድህ የ1 ዓመት ከሆነ (ጤፍ) ሩዝ ዝራ ዕቅድህ የ5 ዓመት ከሆነ ባሕር ዛፍ ትከል ዕቅድህ የዘላለም ከሆነ ልጅህን አስተምር
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን የተራቡ ጅቦች በየገደላ ገደሉ እየተዘዋወሩ የሚበላ ነገር ሲፈልጉ አንድ እጅግ ግዙፍ ዝሆን አዘቅት የሆነ ገደል ውስጥ ወድቆ ሞቶ አዩ።አንደኛው ጅብ፤“ጎበዝ ምን ትጠብቃላችሁ፤ እንግባና እንሸክሽከው እንጂ!” አለ።ሁለተኛው፤“ምን ጥርጥር አለው። ገብተን እንዘልዝለው እንጂ!”ሦስተኛው፤“ላሜ ወለደች ማለት ይሄ’ኮ ነው!”ከሞላ ጎደል ሁሉም…
Read 12299 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ አዛውንት አባት ለልጃቸው የሚከተለውን የቻይናዎች በሳል ምክር ለገሱት።1. እቅድህ የዓመት ከሆነ እሩዝ ዝራ2. እቅድህ የ5 ዓመት ከሆነ ባህርዛፍ ትከል3. እቅድህ የዘለዓለም ከሆነ ልጅህን አስተምርያ ልጅ ይህን መሰረታዊ እውነት ይዞ አደገ። አዋቂ በሆነም ሰዓት ለልጆቹ ሶስቱን ትምህርት…
Read 11681 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 29 October 2022 11:14
እንደ አዳል መጫኛ ሲረዝም ለሊቱ ይህን ጊዜ ነበር ከተፍ ማለቱ (የአፋር ተረት)
Written by Administrator
መንገዳችን ረዥም አገራችን ሰፊ ናት! መንግስታችን የዚያን ያህል ሰፊ እንዲሆን ምኞታችን ነው! ይሄ የሆነ ዕለት ህዝብ ያሸንፋል!ደራሲ ከበደ ሚካኤል፡-“አለ አንዳንድ ነገርበዚህ ሙሉ በዚያ ከመሆን የማይቀር”ይሉናል። ሀሳባቸው ዛሬም ከእኛ ጋር ነው። የምንጽፈው የምንኖረውን ነው። የምንኖረውም የምንጽፈውን ነው። እንግዲህ ለመንግስት በብርቱ ለማስታወስ…
Read 11773 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ