ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን እመት ጦጢት ምግብ ስትሰራ እንስሳት አገኟትና፤ “እመት ጦጢት?”“አቤት” አለች፡፡“ሽሮና በርበሬ ማን ያመጣልሻል?” አሏት፡፡ “ባሌ” አለች“ከየት ያመጣል?”“ሠርቶ፣ ወጥቶ፣ ወርዶ”“ሰርቆስ እንደሁ የሚያመጣው በምን ታውቂያለሽ?”“አምነዋለሁ”“ቂቤስ ከየት አመጣሽ?”“ባሌ አመጣልኝ”“ከየት ያመጣል?”“ሰርቶ፣ ወጥቶ - ወርዶ”“ሰርቆስ እንደሁ በምን ታውቂያለሽ”“ባሌን አምነዋለሁ”“ከዕለታት አንድ ቀን ሌላ ጦጢት…
Read 6865 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከአይሁዳውያን ተረት ውስጥ እንዲህ የሚል ይገኝበታል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ብቸኛ ጫማ ሰፊ በአንድ ከተማ ይኖር ነበር፡፡ የዚያ ጫማሰፊ አንድ ደንበኛ ጫማ ሊያሰራ መጥቶ ሳለ፤“ጫማዬን በትክክል አልሰፋህልኝምና አልከፍልህም” ይለዋል፡፡ጫማ ሰፊውም፣“ከዚህ በላይ ልሰፋልህ አልችልም፡፡ የሰፋሁልህን ያህል ልትከፍለኝ ይገባሃል” አለው፡፡“አልከፍልም”“ትከፍላለህ!”ግብ ግብ ገጠሙ፡፡ ጫማ…
Read 7896 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊት ንጉሥ “አያ አምበሶ ታሟል እና ሄደን እንጠይቀው” ብለው የዱር አራዊት እመት ጦጢትን ይነግሯታል፡፡ እመት ጦጢትም፤ “እስቲ እናንተ ቀደም ብላችሁ ሂዱ፡፡ እኔ፤ አያ አምበሶ የሚመገበውን ምግብ ለማዘጋጀት የሚጠቅመውን ራሺን ልሸማምት” አለቻቸው፡፡ የዱር አራዊቱ ወደ አያ አምበሶ…
Read 6414 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ በአለቃው የተመረረ ቻይናዊ፣ ቢሮ ይገባና ለአለቃው እንዲህ ይላቸዋል፡- “ከእንግዲህ እንደ በረዶ ዳክዬ ወደሩቅ አገር መሄድ ይሻላል”አለቅዬውም፤ “ምን ለማለት ፈልገህ ነው?” ይሉታል፡፡ ቻይናዊው እንዲህ ሲል መለሰ፣ “አውራ ዶሮን ልብ ብለው ተመልክተዋል? የአምስት ምግባረ ሰናይ ተምሳሌት ነው፡- ጭንቅላቱ…
Read 4819 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 06 June 2015 14:02
አገጭህን ይዞ የሚለምንህ፣ እምቢ ብትል በጥፊ ሊልህ (መንከስካ ሒዙ ዝልምነካስ፣ እንተኣበቸ ብፅፍዒት)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ቹዌንጌር የሚባል አንድ የቺን ልዑል ነበረ፡፡ ይህ ልዑል ቀን ጐሎበት ወደሌላ ቼንግ ወደሚባል አገር ተሰደደ፡፡ ወደ አገሩ እስኪመለስም በድህነት፤ “ካገሩ የወጣ አገሩ እስኪመለስ ቢጭኑት አህያ ቢለጉሙት ፈረስ”እያለ በቻይኒኛ አሳዛኝ ህይወቱን ይመራ ጀመር፡፡ አንድ ቀን በተሰደደበት አገር በቼንግ…
Read 3830 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ሰማይ ከይንድይብ ረሐቐና፣ ምድሪ ከይንጥቐልል ገፊሑና) ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ሩቅ አገር የሚኖር አንድ ባለፀጋ ንጉሥ ነበር፡፡ 5 ልጆች አሉት፡፡ ዕድሜው ወደሞት እየተቃረበ ሲመጣ ዙፋኑን ለማን እንደሚሰጥ ግራ ይጋባል፡፡ በመጨረሻ ግን አምስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤ “ውድ ልጆቼ! እነሆ ሰው ነኝና እንደንጉሥ…
Read 4453 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ