ርዕሰ አንቀፅ
ከኢራቅ ተረቶች አንዱ የሚከተለውን ይመስላል፡-ከዕለታት አንድ ቀን ንጉሥ በግዛቱ ዋና ከተማ ሳይታወቅ እየተዘዋወረ፣ ሕዝቡ ምን እንደሚያወራ ለማዳመጥ እየሞከረ ነበር። በአንድ መስኮት አጠገብ እያለፈ ሳለ ሶስት ሴቶች ሲያወሩ ሰማ።አንደኛዋ፡- ንጉሡን ለማግባት ብችል ግዛቱን ሁሉ ሊሸፍን የሚችል ምንጣፍ (ስጋጃ እሰራለት ነበር) አለች።ሁለተኛዋ፡-…
Read 11562 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለንግድ ስራ ወደ ሌላ አገር ሄዶ ከርሞ ወደ ቤቱ የተመለሰ አንድ ነጋዴ በራፉ ጋ ሲደርስ የጎረቤቶቹን ሰዎች ያገኛል፡፡ የመጀመሪያውን ጎረቤት፤“ለመሆኑ ሰፈር ደህና ነው ወይ ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ጎረቤትየውም፤ “ወዳጄ፤አንተ ከአገር ከወጣህ እኮ ከዓመት በላይ አልፏል፡፡ በዚህ ጊዜ…
Read 12054 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ በሀገራችን እንደቀልድ የሚወሩ ወጎች ውስጠ-ነገራቸው ታሪክ-አዘል ሆኖ ይገኛል።የሚከተለው ቀልድ ሰሞኑን ከዚህ ዓለም በሞት በተለዩት የቀድሞው የሩሲያ መሪ ሚካኤል ጎርባቾቭና አሁን በኢትዮጵያ በሌሉት በቀድሞው የኢትዮጵያ መሪ በሊቀ መንበር መንግስቱ ኃይለማርያም ዙሪያ የተቀለደ ነው።የሩሲያ መሪ ሚካኤል ጎርባቾቭ ከዕለታት አንድ ቀን ለኢትዮጵያው…
Read 11373 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የቅዳሜ ሹር ለት ቤተሰብ ተሰብስቦ፣ የፆመ የሚገድፍበት፣ ያልፆመም በግድ ተቀስቅሶ ገበታ የሚቀርብበት ሌሊት፣ አንድ አመለኛና አስቸጋሪ ልጅ፣ እንደ ሁልጊዜው ከሰው ፊት ምንትፍ ያደርጋል፡፡የዚያን ዕለት ሌሊት በእንግድነት የተገኘ ጥቁር እንግዳ አለ፡፡አባትና እናት፣ ያ አመለኛ ልጅ ያስቸግራል ብለው በየደቂቃው…
Read 12247 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ የዱር አራዊት ሁሉ ንጉሥ አያ አንበሶ ታሞ አልጋ ላይ ይውላል፡ የጫካው አውሬዎችና እንስሳት በሙሉ ሊጠይቁት ይመጣሉ፡፡ ከቀበሮ በስተቀር፡፡ተኩላ የቀበሮን አለመምጣት ተመልክቶ አጋጣሚውን ሊጠቀም ፈለገ፡፡ የረዥም ጊዜ ቂሙን ለመወጣት አስቦ ነው፡፡ ስለዚህም ወደ አያ አንበሶ ጠጋ ብሎ፤«የዱር አራዊት…
Read 12191 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ጊዜ አንድ ንጉስ የአገሩን አዋቂዎች ሁሉ ሰብስበው “ስለ እኔ ዙፋን የሚሰማችሁን ማንኛውምን ነገር ተናገሩ” አሏቸው አሉ። እኚህ ንጉስ፤ “ዙፋኔን ያማሉ፤ ከባለስልጣኖቼ ጋር ሆነው ይዶልቱብኛል… በሚል በየጊዜው እንዲህ እየጠሩ የመጠየቅ ልምድ አላቸው። የአገሩ አዋቂዎች አብዛኞቹ ፈርተዋል። ተጨንቀዋል፤ ተንዘርዝረዋል። ምክንያቱም እኒህ…
Read 11526 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ