ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ቆቅ ሰባት ልጆቿን ይዛ ከቤት ወጥታ መንገድ ትጀምራለች፡፡ 1ኛዋ ጫጩት - እማዬ ወዴት ነው የምንሄደው?እናት - ቆቅ - ወደሩቅ አገር 2ኛዋ ጫጩት - እዚያ አገር ምን አለ?እናት ቆቅ - የተሻለ ኑሮ 3ኛዋ ጫጩት - የተሻለ ኑሮ…
Read 7694 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ለአቅመ -ሄዋን የደረሰች የደረሰች ሴት ልጅ የነበረቻቸው እናትና አባት በአንዲት መንደር ይኖሩ ነበር፡፡ ልጅቱ ከቀን ቀን እየወፈረች ሆዷ እየሞላ ትሄዳለች፡፡ የመንደሩ ሰው ሊጠይቃቸው ሲመጣ ጥያቄው አንድ ዓይነት ሆነ፡፡ አንዷ ትመጣና፤ “እንዴት ዋላችሁ?”“ደህና እግዚሃር ይመስገን”“ጤናዎትን እንዴት ከረሙ?”“አልፎ…
Read 6953 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ብዙ ጋሻ ቡና መሬት፣ ይጭኑት አጋሠሥ ይለጉሙት ፈረስ ያላቸው የበለፀጉ አባት ያሉት ልጅ አባቱን እንዲህ ይላቸዋል፡፡ “አባዬ”“ወይ”“እንግዲህ ለአቅመ - አዳም ደርሻለሁ፡፡ እንዴት አድርገህ ነው የምትድረኝ?” ሲል ይጠይቃል፡፡ አባቱም፤ “ለመሆኑ ኃላፊነት ለመቀበል ዝግጁ ነህ ወይ?”“አዎን፤ ዝግጁ ነኝ”“እንግዲህ…
Read 5044 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 09 March 2015 11:58
“እስቲ ተመልከተው ይህ አወራረድ ያልሰማው ሲመጣ የሰማው ሲሄድ፡፡ ተግሣፅም ለፀባይ ካልሆነው አራሚ መናገር ከንቱ ነው ካልተገኘ ሰሚ!”
Written by Administrator
ከበደ ሚካኤል (አዝማሪና ውሃ ሙላት) አንዳንድ ዕውነተኛ ታሪክ ሲቆይ ተረት ይሆናል፡፡ የሚከተለው ተረት የዚያ ዓይነት ነው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ የአማርኛ መምህር ስለግጥም አስተማሩና “ቆቅ በሚለው ቃል አንድ ግጥም ፃፉ”አሉና የክፍል ሥራ ሰጡ፡፡ አንድ ሁልጊዜ የሆነ ያልሆነ ጥያቄ እየጠየቀ የሚያስቸግራቸው…
Read 6214 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ በጣም ጨካኝ ሹም ነበረ ይባላል፡፡ ይሄው ሹም በትንሽ በትልቁ ይቆጣል፡፡ ይገርፋል፡፡ ያስገርፋል፡፡ ሲያሻውም ይገድላል፡፡ አገር ይፈራዋል፡፡ ሰው ሲሽቆጠቆጥለት የማየትን ያህል የሚያስደስተው ነገር የለም፡፡ ወደ ቤቱ እንኳ በጊዜ ገብቶ ሚስቱ፤ “ዛሬ እንዴት ዋልክ?” ስትለው፤ “አንቺ ምን አለብሽ…
Read 5238 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 21 February 2015 12:53
“የሚያባርረኝ ጣሊያን እንቅፋት መቶት በሞተ ጀግና ነህ ብለው አሠሩኝ እንጂ እኔስ ዓርበኛ አይደለሁም!” ዓርበኛው ደምበል (እናት ዓለም ጠኑ)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ጦርነት አለ ተብሎ ጐበዝ ሁሉ ክተት ሠራዊት ተባለና ዝግጅት ተጀመረ፡፡ ከአንድ መንደር ወደጦርነቱ የሚሄድ ጐበዝ ሚስቱ ነብሰጡር ነበረችና፤ “ድንገት ጦርነቱ ረዥም ጊዜ ከፈጀ፣ አሊያም አንዳች አደጋ ከገጠመኝ የልጄን ነገር አደራ” ብሏት ተሰናብቶ ወጣ፡፡ ጦርነቱ ከሁለት ዓመት በላይ…
Read 5222 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ