ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 08 November 2014 11:00
የኛ ቤት ጠማማነት እኛን ይጨርሳል፤ አለ እንጨት ኑሶ ጌለይ ኑነ ውርሴስ ጌስ ምተይ - የወላይታ ተረት
Written by Administrator
አንዳንድ ታሪክ ጊዜው እጅግ ሲርቅ ተረት ይሆናል፡፡ በጥንት ዘመን አንድ ሮማዊ ጀግና ወታደር ነበር ይባላል፡፡ አያሌ ጦርነቶችን በአሸናፊነት ተወጥቷል፡፡ አብዛኛውን ህይወቱን በጦር ሜዳ ስላሳለፈ በአካል የሚያውቀው ሰው የለም፡፡ ዝናው ግን በሰፊው ይወራል፡፡አንድ ጊዜ ታዲያ አጠቃላይ ምርጫ በሀገሪቱ ሲካሄድ ያ ጀግና…
Read 4905 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ዘልኤ አይቤ ጋዬ - ዎሬ አይቤ ቁፌ) የወላይታ ተረትከላፎንቴን ታሪኮች አንዱ እንዲህ ይለናል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን የሰማይ ቁጣ በእንስሳት ላይ እየመጣ ነው ስለተባለ የዱር እንስሳት ተሰብስበው ማ አጠፋ? ማ አጠፋ? በመባል ጥፋተኛውን አጋልጠው ለመስጠት አውጫጪኝ ይቀመጣሉ፡፡ እንስሳት ሁሉ ለረሀብ ተጋልጠው…
Read 5662 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ሚስቱ ላይ የሚኮራ የሚኩራራ ጉረኛ ባል ነበረ፡፡ አንድ ማታ ሲመጣ ክፉኛ ተፈንክቷል፡፡“ምነው ውዴ! ምን ነካህ?” አለችው ሚስቱ፡፡ “ዛሬ ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ?” አለና ጀመረ፡፡ “ምን ሆነ የእኔ ጌታ?”“አንዱ አጉል ልታይ ልታይ ባይ ጉራውን ሲነዛ አግኝቼው ‹እረፍ!› አልኩት”“ማ?…
Read 9008 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 20 October 2014 07:54
“ሰው ይጫኑብህ ግንድ ቢሉት፣ ግንድ ከተጫነኝ ሰው ያነሳልኛል፤ ሰው ከተጫነኝ ማን ያነሳልኛል” አለ
Written by Administrator
ከእለታት አንድ ቀን አንድ የፐርሺያ ንጉሥ ሁለት ሰዎች ላይ የሞት ፍርድ ፈረደባቸው ይባላል፡፡ በመጨረሻም፤“የሞት ፍርዱ ከመፈፀሙ በፊት የፈለጋችሁትን ተናገሩ” ሲል እድል ይሰጣቸዋል፡፡አንደኛው፤ “ምንም የምናገረው የለኝም” አለሁለተኛው፤ ንጉሡ ምን ያህል ፈረሳቸውን እንደሚወዱት ስለሚያውቅ፤“ንጉሥ ሆይ የአንድ ዓመት ጊዜ ከሰጡኝ ፈረስዎ ወደሰማይ እየከነፈ…
Read 4525 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(አንጋቻ ፉር ይጠብጥቲ ቤቶ ጦት ኤያተኩሺ)ከዕለታት አንድ ቀን አንድን ዲታ የገጠር ሰው አውቶብስ መናኸሪያ አካባቢ ሌቦች አይተው ገንዘቡን ከኪሱ ሊወስዱ ያንዣብቡበታል፡፡ ሰውዬው በጣም ደክሞታል፡፡ በአቅራቢያው ወደሚገኝ ቤተክርስቲያን ሄዶ ጥቂት አረፍ ማለት ይሻና ወደዚያው ቤተክርስቲያን ሄዶ ጥቂት አረፍ ማለት ይሻና ወደዚያው…
Read 7238 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(የወላይታ ምሳሌያዊ አነጋገር)ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ዶሮና አንድ አውራ ዶሮ ወደ አንድ ፍሬ ወደ ሚገኝበት ተራራ ይወጣሉ፡፡ አንድ ስምምነት እንዲያደርጉም መነጋገር ጀመሩ፡- አውራ ዶሮ ---------- እመት ዶሮ እመት ዶሮ ---------- አቤት አያ አውራ ዶሮ አውራ ዶሮ ------- አንድ ነገር እንስማማ…
Read 5965 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ